ከ«ኪጋሊ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: pa:ਕਿਗਾਲੀ
r2.7.2) (ሎሌ መጨመር: hsb:Kigali
መስመር፡ 44፦ መስመር፡ 44፦
[[hif:Kigali]]
[[hif:Kigali]]
[[hr:Kigali]]
[[hr:Kigali]]
[[hsb:Kigali]]
[[ht:Kigali]]
[[ht:Kigali]]
[[hu:Kigali]]
[[hu:Kigali]]

እትም በ12:44, 8 ፌብሩዌሪ 2013

ኪጋሊሩዋንዳ ዋና ከተማ ነው።

መሀል ኪጋሊ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 851,024 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 01°56′ ደቡብ ኬክሮስ እና 30°04′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ኪጋሊ በ1899 ዓ.ም. በጀርመን ግዛት ተመሠረተ። ሆኖም ሯንዳ ነጻነት በ1953 ዓ.ም. እስከሚያገኝ ድረስ ዋና ከተማ አልነበረም። ከነጻነት በፊት የሟሚ (ንጉሥ) መቀመጫ በንያንዛ ሲሆን የጀርመኖች መቀመጫ በአስትሪዳ (የዛሬ ቡታሬ) ተገኘ።

መጋቢት 28 ቀን 1986 ዓ.ም. ጀምሮ በሁቱ እና በቱጺ ነገዶች ላይ በደረሰው ፍጅት አንድ ሚሊዮን ያሕል ሰዎች በኪጋሊ ተገደሉ።