ከ«አቤ ጉበኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: ru:Абэ Губэня, uk:Абе Губеня
መስመር፡ 31፦ መስመር፡ 31፦
[[fr:Abbe Gubanna]]
[[fr:Abbe Gubanna]]
[[gl:Abe Gubegna]]
[[gl:Abe Gubegna]]
[[ru:Абэ Губэня]]
[[uk:Абе Губеня]]

እትም በ10:28, 2 ማርች 2013

አቤ ጉበኛ

አቤ ጉበኛ (፲፱፻፳፭ ዓ/ም በባሕር-ዳር አካባቢ፣ ይስማላ ጎጃም ተወልደው - ፲፱፻፸፪ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አረፉ። ባለቅኔ፤ ደራሲና ገጣሚ የነበሩት አቤ ጉበኛ በስድስት ዓመት ፊደል ቆጥረው ንባብ ከተማሩ በኋላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ ቆዩ። ከዚያም ወደ ደንጎላ ሄደው በቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አረናቀዋል።

አቤ ጉበኛ የመጀመሪያ ሥራቸው በማስታወቂያ ሚኒስቴር ሲሆን ቀጥሎም በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ተቀጥረው በመንግሥት ሥራ ለስድስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ ሕይወታቸውን በአብዛኛው የገፉት በደራሲነት ነው። በ1967 እ.ኤ.አ.አዮዋ ክፍለ-ሀገር ወደ International Writing Fellowship Program ሄዱ።

ከሥራዎቻቸው በከፊሉ፦

  • መስኮት (ግጥምና ቅኔ)
  • እሬትና ማር (ግጥምና ቅኔ)
  • ከልታማዋ እኅቴ (ልብ-ወለድ)
  • ምልክዐም ሰይፈ ነበልባል (ልብ-ወለድ)
  • አንድ ለናቱ (ታሪካዊ ልብ-ወለድ)
  • የረገፉ አበቦች (ልብ-ወለድ)
  • ከመሰፍት ሠራዊት፥ ይጠንቀቅ ሰውነት (ተውኔት)
  • ቂመኛው ባሕታዊ (ተውኔት)
  • የሮም አወዳደቅ (ተውኔት)
  • የራሔል ዕንባ (ተውኔት)
  • የደካሞች ወጥመድ (ተውኔት)
  • አልወለድም (፲፱፻፶፭ ዓ.ም.) (ልብ-ወለድ)
  • የዓመፅ ኑዛዜ (፲፱፻፶፭ ዓ.ም.) (ልብ-ወለድ)
  • The Savage Girl 1964 እ.ኤ.አ. (በእንግሊዝኛ)
  • Defiance 1975 እ.ኤ.አ. (በእንግሊዝኛ)