ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Bot: Migrating 27 interwiki links, now provided by Wikidata on d:q332319 (translate me) |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
{{የቦታ መረጃ |
{{የቦታ መረጃ |
||
| ስም = |
| ስም = መቐለ |
||
| native_name = |
| native_name = መቐለ |
||
| ሌላ_ስም = |
| ሌላ_ስም = መቀሌ |
||
| አገር = ኢትዮጵያ |
| አገር = ኢትዮጵያ |
||
| lat_deg = 13 |
| lat_deg = 13 |
||
መስመር፡ 13፦ | መስመር፡ 13፦ | ||
| የሕዝብ_ቁጥር = 169,207 |
| የሕዝብ_ቁጥር = 169,207 |
||
| ስዕል = Mekele_Street.jpg |
| ስዕል = Mekele_Street.jpg |
||
| caption = |
| caption = መቐለ |
||
}} |
}} |
||
''' |
'''መቐለ''' ([[አማርኛ]]፦ መቀሌ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። [[ከአዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቀሌ ለዮሐንስ አራተኛ ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተሰራቸው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በ ታላቁ አፍሪካዊ ጀነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ አየረ ማርፍያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ። |
||
<gallery> |
<gallery> |
||
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቀሌ (1890 ዓ.ም.) |
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቀሌ (1890 ዓ.ም.) |
||
መስመር፡ 24፦ | መስመር፡ 24፦ | ||
[[መደብ:የኢትዮጵያ ከተሞች]] |
[[መደብ:የኢትዮጵያ ከተሞች]] |
||
[[መደብ: |
[[መደብ:መቐለ]] |
እትም በ13:20, 16 ኤፕሪል 2013
መቐለ (አማርኛ፦ መቀሌ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቀሌ ለዮሐንስ አራተኛ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተሰራቸው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በ ታላቁ አፍሪካዊ ጀነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ አየረ ማርፍያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
-
መቀሌ (1890 ዓ.ም.)
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
|