ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 15፦ | መስመር፡ 15፦ | ||
| caption = መቐለ |
| caption = መቐለ |
||
}} |
}} |
||
'''መቐለ''' ([[አማርኛ]]፦ መቀሌ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። [[ከአዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። |
'''መቐለ''' ([[አማርኛ]]፦ መቀሌ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። [[ከአዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለዮሐንስ አራተኛ ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተሰራቸው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በ ታላቁ አፍሪካዊ ጀነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ አየረ ማርፍያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ። |
||
<gallery> |
<gallery> |
||
ስዕል:Mekele1890.jpg| |
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቐለ (1890 ዓ.ም.) |
||
</gallery> |
</gallery> |
||
እትም በ13:24, 16 ኤፕሪል 2013
መቐለ (አማርኛ፦ መቀሌ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለዮሐንስ አራተኛ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተሰራቸው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በ ታላቁ አፍሪካዊ ጀነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ አየረ ማርፍያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
-
መቐለ (1890 ዓ.ም.)
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
|