ከ«ነሐስ (ፊደል)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 1 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q19124 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 2፦ መስመር፡ 2፦
-----<br>
-----<br>
{{fidel}}
{{fidel}}
'''ነሐስ''' በጥንታዊ [[አቡጊዳ]] ተራ 14ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] በ[[አራማያ]] በ[[ዕብራይስጥ]] በ[[ሶርያ]]ም ፊደሎች 14ኛው ፊደል "ኑን" ይባላል። በ[[ዓረብኛ]] ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ኑን" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 14ኛ ነው።
'''ነሐስ''' በጥንታዊ [[አቡጊዳ]] ተራ 14ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] በ[[አራማያ]] በ[[ዕብራይስጥ]] በ[[ሶርያ]]ም ፊደሎች 14ኛው ፊደል «ኑን» ይባላል። በ[[ዓረብኛ]] ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ኑን» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 14ኛ ነው።


==ታሪክ==
==ታሪክ==
መስመር፡ 19፦ መስመር፡ 19፦
|}
|}
<br>
<br>
የነሐስ መነሻ ከ[[ቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት]] እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእባብ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የ[[ግብጽ]] [[ሀይሮግሊፍ]] ነበር። አጠራሩ ግን "" ነበር። በግብፅ የሠሩት [[ሴማውያን]] ግን በቋንቋቸው "ነሐስ" ስላሉት፣ ይህ ስዕል "" ሆኖ እንዲሰማ መጣ።
የነሐስ መነሻ ከ[[ቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት]] እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእባብ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የ[[ግብጽ]] [[ሀይሮግሊፍ]] ነበር። አጠራሩ ግን «» ነበር። በግብፅ የሠሩት [[ሴማውያን]] ግን በቋንቋቸው «ነሐስ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «» ሆኖ እንዲሰማ መጣ።
{{Phoenician glyph|letname=ነሐስ|archar=ﻥ|syrchar=SyriacNun|hechar=נ,ן|amchar=nun|phchar=nun}}
{{Phoenician glyph|letname=ነሐስ|archar=ﻥ|syrchar=SyriacNun|hechar=נ,ן|amchar=nun|phchar=nun}}
<br>
<br>
የከነዓን "ኑን" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም "ኑን" ወለደ። ከዚህ በላይ [[የግሪክ አልፋቤት]] "" ('''Ν ν''') አባት ሆነ። እሱም [[የላቲን አልፋቤት]] ('''N n''') እና [[የቂርሎስ አልፋቤት]] ('''Н н''') ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ"ነሐስ" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር <big><big> ፶ </big></big> (ሐምሳ) ከግሪኩ '''ν''' በመወሰዱ እሱም የ"" ዘመድ ነው።
የከነዓን «ኑን» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ኑን» ወለደ። ከዚህ በላይ [[የግሪክ አልፋቤት]] «» ('''Ν ν''') አባት ሆነ። እሱም [[የላቲን አልፋቤት]] ('''N n''') እና [[የቂርሎስ አልፋቤት]] ('''Н н''') ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ነሐስ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር <big><big> ፶ </big></big> (ሐምሳ) ከግሪኩ '''ν''' በመወሰዱ እሱም የ«» ዘመድ ነው።

[[fa:ن]]
[[ms:Nun]]
[[th:นูน]]
[[wuu:ن]]

እትም በ15:38, 20 ጁን 2013

ነ ኑ ኒ ና ኔ ን ኖ ኗ



አቡጊዳ ታሪክ

ነሐስ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 14ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓንአራማያዕብራይስጥሶርያም ፊደሎች 14ኛው ፊደል «ኑን» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ኑን» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 14ኛ ነው።

ታሪክ

ተመሳሳይ ግብፃዊ ስዕል ("ጀ") ቅድመ-ሴማዊ ሣባ ግዕዝ
I10


የነሐስ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእባብ ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ጀ» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ነሐስ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ነ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ።

ከነዓን አራማያ ዕብራይስጥ ሶርያ ዓረብኛ
ነሐስ ነሐስ נ,ן ነሐስ


የከነዓን «ኑን» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ኑን» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ኑ» (Ν ν) አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት (N n) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Н н) ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ነሐስ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር (ሐምሳ) ከግሪኩ ν በመወሰዱ እሱም የ«ነ» ዘመድ ነው።