ከ«ሐምሌ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ሐምሌ 5» ወደ «ሐምሌ ፭» አዛወረ |
|||
መስመር፡ 8፦ | መስመር፡ 8፦ | ||
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - [[ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ]] ደሴቶች ከ[[ፖርቱጋል|ብርቱጋል]] ነፃነታቸውን አወጁ። |
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - [[ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ]] ደሴቶች ከ[[ፖርቱጋል|ብርቱጋል]] ነፃነታቸውን አወጁ። |
||
*[[2005|፳፻፭]] ዓ/ም - በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ- ኤ ኦ ፒ (ET-AOP) የተመዘገበው [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] [[ቦይንግ 787 ድሪምላይነር]] አየር ዠበብ በዛሬው ዕለት በ[[ሎንዶን]] 'ሂዝሮው' ጥያራ ጣቢያ እንደቆመ የእሳት አደጋ ደረሰበት። ይኽ አደጋ የተከሰተው ጥያራው መንገደኞችን አሣፍሮ ከ[[አዲስ አበባ]] ከገባ ከስምንት ሰዓታት በኋላ ነው። |
|||
==ልደት== |
==ልደት== |
በ19:23, 13 ጁላይ 2013 የታተመው ያሁኑኑ እትም
ሐምሌ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፭ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፭፻፴፫ ዓ/ም - ኢትዮጵያን ለመርዳት የተላከው የብርቱጋል ሠራዊት በዕለተ ቅዳሜ ምጽዋ ላይ አረፈ። ክረምቱንም ካሳለፈ በኋላ የዓፄ ልብነ ድንግል ሚስት ከነበሩት እቴጌ ሰብለ ወንጌል ወዳሉበት ተጓዙ።
- ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ደሴቶች ከብርቱጋል ነፃነታቸውን አወጁ።
- ፳፻፭ ዓ/ም - በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ- ኤ ኦ ፒ (ET-AOP) የተመዘገበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አየር ዠበብ በዛሬው ዕለት በሎንዶን 'ሂዝሮው' ጥያራ ጣቢያ እንደቆመ የእሳት አደጋ ደረሰበት። ይኽ አደጋ የተከሰተው ጥያራው መንገደኞችን አሣፍሮ ከአዲስ አበባ ከገባ ከስምንት ሰዓታት በኋላ ነው።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_12
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |