ከ«የከለዳውያን ዑር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ ልሳናት አሁን በ Wikidata ገጽ d:q5373099 ስላሉ ተዛውረዋል። |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 5፦ | መስመር፡ 5፦ | ||
በ[[ኩፋሌ]] 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በ[[አርፋክስድ]] ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። [[ሴሮሕ]]፣ [[ናኮር]]ና [[ታራ]] ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር። |
በ[[ኩፋሌ]] 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በ[[አርፋክስድ]] ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። [[ሴሮሕ]]፣ [[ናኮር]]ና [[ታራ]] ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር። |
||
በቀድሞው [[አይሁድ]]ና [[አረብ]] ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን [[ |
በቀድሞው [[አይሁድ]]ና [[አረብ]] ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን [[መስጴጦምያ]] በ«ኡርፋ» ([[ኤደሣ]]) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ) መሆኑ ይታወቃል። |
||
የ[[ሥነ ቅርስ]] ሊቅ [[ሌዮናርድ ዉሊ]] «የከላውዴዎን ኡር»ና በ[[ኤፍራጥስ]] ላይ በ[[ሱመር]] የነበረው [[ዑር]] አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ። |
የ[[ሥነ ቅርስ]] ሊቅ [[ሌዮናርድ ዉሊ]] «የከላውዴዎን ኡር»ና በ[[ኤፍራጥስ]] ላይ በ[[ሱመር]] የነበረው [[ዑር]] አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ። |
እትም በ01:02, 19 ኦገስት 2013
የከለዳውያን ዑር ወይም ዑር ከላውዴዎን (ዕብራይስጥ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነበረ።
በኦሪት ዘፍጥረት 11:28 ዘንድ ታራ የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ ሎጥና ሦራ ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በካራን ተቀመጡ።
በኩፋሌ 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። ሴሮሕ፣ ናኮርና ታራ ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር።
በቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን መስጴጦምያ በ«ኡርፋ» (ኤደሣ) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ) መሆኑ ይታወቃል።
የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ «የከላውዴዎን ኡር»ና በኤፍራጥስ ላይ በሱመር የነበረው ዑር አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |