ከ«ሚያዝያ ፴» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም
መስመር፡ 7፦ መስመር፡ 7፦
*[[1890|፲፰፻፺]] ዓ/ም - በ[[ጣልያ]] አበጋዙ [[ባቫ-በካሪስ]] ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው።
*[[1890|፲፰፻፺]] ዓ/ም - በ[[ጣልያ]] አበጋዙ [[ባቫ-በካሪስ]] ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው።


*[[1925|፲፱፻፳፭]] ዓ/ም - የ[[ሕንድ]] አባት በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው [[ሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲ]]በአገሩ የ[[እንግሊዝ]]ን አስተዳደር በመቃወም የሃያ አንድ ቀን የ'ረሀብ አድማ' ጀመረ።
*[[1925|፲፱፻፳፭]] ዓ/ም - የ[[ሕንድ]] አባት በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው [[ሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲ]]በአገሩ የ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]]ን አስተዳደር በመቃወም የሃያ አንድ ቀን የ'ረሀብ አድማ' ጀመረ።


*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - በ[[አውሮፓ]] የ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]]ን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የ[[አልጄሪያ]] ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የ[[ፈረንሳይ]] መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን [[አፍሪቃ]] የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - በ[[አውሮፓ]] የ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]]ን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የ[[አልጄሪያ]] ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የ[[ፈረንሳይ]] መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን [[አፍሪቃ]] የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።

እትም በ23:15, 26 ኦገስት 2013

ሚያዝያ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ ፀደይ (በልግ) ፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመን ማርቆስ ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - በአውሮፓሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የአልጄሪያ ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የፈረንሳይ መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን አፍሪቃ የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።

ልደቶች

ማጣቀሻዎች

  1. ^ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ገጽ ፻፵፰
  2. ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965
  3. ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974

ዋቢ ምንጮች


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ