ከ«ታኅሣሥ ፳፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥ Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም |
||
መስመር፡ 7፦ | መስመር፡ 7፦ | ||
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች== |
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች== |
||
*[[1768|፲፯፻፷፰]] ዓ/ም - የ[[እንግሊዝ]] ሠራዊት የ[[ክዌቤክ]] ከተማን ከ[[አሜሪካ]] አስመለሰ። |
*[[1768|፲፯፻፷፰]] ዓ/ም - የ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ሠራዊት የ[[ክዌቤክ]] ከተማን ከ[[አሜሪካ]] አስመለሰ። |
||
*[[1796|፲፯፻፺፮]] ዓ/ም - በ[[ሀይቲ]] ደሴት የ[[ፈረንሳይ]] ሉዐላዊነት ሲያከትም ደሴቷ በሰሜን አሜሪካ አኅጉር ከ[[አሜሪካ|አሜሪካ ኅብረት]] ተከትላ ሁለተኛዋ ነፃ ሪፑብሊክ ሆነች። |
*[[1796|፲፯፻፺፮]] ዓ/ም - በ[[ሀይቲ]] ደሴት የ[[ፈረንሳይ]] ሉዐላዊነት ሲያከትም ደሴቷ በሰሜን አሜሪካ አኅጉር ከ[[አሜሪካ|አሜሪካ ኅብረት]] ተከትላ ሁለተኛዋ ነፃ ሪፑብሊክ ሆነች። |
እትም በ23:16, 26 ኦገስት 2013
ታኅሣሥ ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፫ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፪ ቀናት ይቀራሉ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየወሩ ፳፫ኛ ቀን የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስንን ታስታውሳለች።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ተመሰረተ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ፩ሚሊዮን ፱መቶ ሺ ኪሎ የመዳብ ሽያጭ ወደጃፓን ላከች።[1] መዳቡ በኤርትራ ውስጥ ከሚገኘው የድባሮ መዳብ ማዕድን ቁፋሮ የተገኘ ነው።
- ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - ጋናዊው ዲፕሎማት ኮፊ አናን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፯ተኛው ዋና ጸሐፊ ሆነው ተሾሙ።
ልደት
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- ^ Morris, Willie;"ETHIOPIA : ANNUAL REVIEW FOR 1974 – THE YEAR OF THE CREEPING REVOLUTION" (6 February, 1975); P.R.O., FCO 371/1829
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/January_1
- {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |