ከ«ሚያዝያ ፮» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥ Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም |
||
መስመር፡ 4፦ | መስመር፡ 4፦ | ||
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
||
*[[1860|፲፰፻፷]] ዓ/ም - የ[[ፋሲካ]] ማግሥት ዕለት [[መቅደላ]] አምባ ላይ የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ሠራዊት እና በሎርድ ኔፒዬር የተመራው የ[[እንግሊዝ]] ሠራዊት ጦርነት ገጥመው፣ ድሉ የእንግሊዞች ሆነ። ንጉሠ ነገሥቱ [[ዓፄ ቴዎድሮስ]] በእንግሊዞች እጅ ከመውደቅ እራሳቸውን ማጥፋትን መርጠው ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሞቱ። ቀብራቸው በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። |
*[[1860|፲፰፻፷]] ዓ/ም - የ[[ፋሲካ]] ማግሥት ዕለት [[መቅደላ]] አምባ ላይ የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ሠራዊት እና በሎርድ ኔፒዬር የተመራው የ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ሠራዊት ጦርነት ገጥመው፣ ድሉ የእንግሊዞች ሆነ። ንጉሠ ነገሥቱ [[ዓፄ ቴዎድሮስ]] በእንግሊዞች እጅ ከመውደቅ እራሳቸውን ማጥፋትን መርጠው ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሞቱ። ቀብራቸው በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። |
||
* [[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ/ም - በሰሜን [[ኢትዮጵያ]] በኩል የገባው፤ በማርሻል ፒዬትሮ ባዶሊዮ የሚመራው የፋሺስት [[ኢጣልያ]] ሠራዊት በዚህ ዕለት [[ደሴ]]ን በቁጥጥሩ ሥር አዋለ። |
* [[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ/ም - በሰሜን [[ኢትዮጵያ]] በኩል የገባው፤ በማርሻል ፒዬትሮ ባዶሊዮ የሚመራው የፋሺስት [[ኢጣልያ]] ሠራዊት በዚህ ዕለት [[ደሴ]]ን በቁጥጥሩ ሥር አዋለ። |
||
መስመር፡ 22፦ | መስመር፡ 22፦ | ||
=ዕለተ ሞት= |
=ዕለተ ሞት= |
||
*[[1860|፲፰፻፷]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት [[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ከ[[እንግሊዝ]] ሠራዊት ጋር [[መቅደላ]] አምባ ላይ ጦርነት ገጥመው ሲሸነፉ በጠላት እጅ ከመውደቅ በገዛ ሽጉጣቸው እራሳቸውን ገደሉ።ቀብራቸውም በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። |
*[[1860|፲፰፻፷]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት [[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ከ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] ሠራዊት ጋር [[መቅደላ]] አምባ ላይ ጦርነት ገጥመው ሲሸነፉ በጠላት እጅ ከመውደቅ በገዛ ሽጉጣቸው እራሳቸውን ገደሉ።ቀብራቸውም በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ። |
||
እትም በ00:11, 27 ኦገስት 2013
ሚያዝያ ፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፮ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፩ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፱ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፰፻፷ ዓ/ም - የፋሲካ ማግሥት ዕለት መቅደላ አምባ ላይ የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት እና በሎርድ ኔፒዬር የተመራው የእንግሊዝ ሠራዊት ጦርነት ገጥመው፣ ድሉ የእንግሊዞች ሆነ። ንጉሠ ነገሥቱ ዓፄ ቴዎድሮስ በእንግሊዞች እጅ ከመውደቅ እራሳቸውን ማጥፋትን መርጠው ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሞቱ። ቀብራቸው በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አብዮት ከተጀመረ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴየልጅ ልጃቸው ልዑል ዘርዓ ያዕቆብ ምክትል አልጋ ወራሽ እንደሆኑ በይፋ አስታወቁ።
ልደት
ዕለተ ሞት
- ፲፰፻፷ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ቴዎድሮስ ከእንግሊዝ ሠራዊት ጋር መቅደላ አምባ ላይ ጦርነት ገጥመው ሲሸነፉ በጠላት እጅ ከመውደቅ በገዛ ሽጉጣቸው እራሳቸውን ገደሉ።ቀብራቸውም በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ።
ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/2011/04/16/opinion/16iht-oldapril16.html?_r=1&scp=4&sq=abyssinia&st=nyt
- መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |