ከ«ፒሬኔ ተራሮች» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 4፦ | መስመር፡ 4፦ | ||
==ስያሜ== |
==ስያሜ== |
||
[[ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ]] (60 ዓክልበ. ግድም) እንደ ጻፈው (V. 35) በጥንት ከእረኞች አለመጠንቀቅ የተነሣ አንድ ታላቅ እሳት ዙሪያውን በሙሉ ስላቃጠለ የተራሮቹ ስም ከ«እሳት» (ፒር ወይም ፑር በ[[ግሪክኛ]]) መጣ። በመቃጠላቸው ምክንያት የ[[ብር (ብረታብረት|ብር |
[[ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ]] (60 ዓክልበ. ግድም) እንደ ጻፈው (V. 35) በጥንት ከእረኞች አለመጠንቀቅ የተነሣ አንድ ታላቅ እሳት ዙሪያውን በሙሉ ስላቃጠለ የተራሮቹ ስም ከ«እሳት» (ፒር ወይም ፑር በ[[ግሪክኛ]]) መጣ። በመቃጠላቸው ምክንያት የ[[ብር (ብረታብረት)|ብር]] ፈሳሾች ተገለጡ። የ[[ፊንቄ]] ሰዎች ሲደርሱ ብር እንደ ርካሽ ዕቃ አገኝተውት ከኗሪዎቹ በንግድ ገዝተውት እንደ በለጠጉ ይለናል። |
||
በኋላ ግን የ[[ሮሜ]] ደራስያን [[ሉካን]] (60 ዓ.ም.) እና [[ሲልዩስ ኢታሊኩስ]] (90 ዓ.ም.) ሌላ ትውፊት ጻፉ። [[ሄርኩሌስ ሊቢኩስ]] የ[[ጌርዮን]]ን ከብት ለመውሰድ እየሄደ የተራሮች አውራጃ ንጉሥ [[ቤብሩክስ]] ጋበዘው። ሄኩሌስ ግን ሰክሮ የንጉሡን ሴት ልጅ [[ፒሬኔ]] በግድ ጠልፎ ከኅፍረቷ በተራሮቹ እስከ መሞቷ ድረስ ተንቀዋለለች። ስምዋን ለተራሮቹ ሰጠች ብለው ጻፉ። |
በኋላ ግን የ[[ሮሜ]] ደራስያን [[ሉካን]] (60 ዓ.ም.) እና [[ሲልዩስ ኢታሊኩስ]] (90 ዓ.ም.) ሌላ ትውፊት ጻፉ። [[ሄርኩሌስ ሊቢኩስ]] የ[[ጌርዮን]]ን ከብት ለመውሰድ እየሄደ የተራሮች አውራጃ ንጉሥ [[ቤብሩክስ]] ጋበዘው። ሄኩሌስ ግን ሰክሮ የንጉሡን ሴት ልጅ [[ፒሬኔ]] በግድ ጠልፎ ከኅፍረቷ በተራሮቹ እስከ መሞቷ ድረስ ተንቀዋለለች። ስምዋን ለተራሮቹ ሰጠች ብለው ጻፉ። |
እትም በ21:39, 6 ፌብሩዌሪ 2014
ፒሬኔ ተራሮች በፈረንሳይና በእስፓንያ መካከል የሚገኝ የተራሮች ሰሰለት ነው። አንዶራ የሚባለው ትንሽ አገር ደግሞ በፒሬኔስ ይገኛል።
ስያሜ
ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ (60 ዓክልበ. ግድም) እንደ ጻፈው (V. 35) በጥንት ከእረኞች አለመጠንቀቅ የተነሣ አንድ ታላቅ እሳት ዙሪያውን በሙሉ ስላቃጠለ የተራሮቹ ስም ከ«እሳት» (ፒር ወይም ፑር በግሪክኛ) መጣ። በመቃጠላቸው ምክንያት የብር ፈሳሾች ተገለጡ። የፊንቄ ሰዎች ሲደርሱ ብር እንደ ርካሽ ዕቃ አገኝተውት ከኗሪዎቹ በንግድ ገዝተውት እንደ በለጠጉ ይለናል።
በኋላ ግን የሮሜ ደራስያን ሉካን (60 ዓ.ም.) እና ሲልዩስ ኢታሊኩስ (90 ዓ.ም.) ሌላ ትውፊት ጻፉ። ሄርኩሌስ ሊቢኩስ የጌርዮንን ከብት ለመውሰድ እየሄደ የተራሮች አውራጃ ንጉሥ ቤብሩክስ ጋበዘው። ሄኩሌስ ግን ሰክሮ የንጉሡን ሴት ልጅ ፒሬኔ በግድ ጠልፎ ከኅፍረቷ በተራሮቹ እስከ መሞቷ ድረስ ተንቀዋለለች። ስምዋን ለተራሮቹ ሰጠች ብለው ጻፉ።
ዘመናዊ የአውሮፓ ሊቃውንት ግን በኬልቶች ቋንቄ «ቢሬን» ማለት «ኮረብታ፣ ተራራ» እንደ ነበር ይላሉ።