ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/የካቲት 15» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''[[የካቲት ፲፭]]''' |
'''[[የካቲት ፲፭]]''' |
||
⚫ | |||
*[[1929|፲፱፻፳፱]] ዓ/ም - [[ራስ ደስታ ዳምጠው]][[ቡታጅራ]] አካባቢ ላይ በ[[ትግራይ]] ተወላጁ በደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተይዘው በፋሺስት [[ኢጣልያ]]እጅ ወደቁ። |
|||
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - [[ግብጽ]] እና [[ሶርያ]] የአረብ ሪፑብሊ ኅብረትን (United Arab Republic) መሠረቱ። ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።. |
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - [[ግብጽ]] እና [[ሶርያ]] የአረብ ሪፑብሊ ኅብረትን (United Arab Republic) መሠረቱ። ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።. |
||
መስመር፡ 8፦ | መስመር፡ 10፦ | ||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - ፳፱ የ[[ቻይና]] ‘የወዳጅነት’ ልዑካን [[አዲስ አበባ]] ገቡ። |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - ፳፱ የ[[ቻይና]] ‘የወዳጅነት’ ልዑካን [[አዲስ አበባ]] ገቡ። |
||
⚫ | |||
[[ስዕል:ሕገ ወጥ የአውሮፕላን ጠለፋ.jpg|left|100px]] |
|||
*[[1971|፲፱፻፸፩]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]] ሕገ ወጥ የአውሮፕላን ጠለፋ ለመከላከል በዓለም ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት የጸደቀውን ስምምነት ፈረመች። |
|||
[[ስዕል:Jonas Savimbi.jpg|right|100px]] |
|||
*[[1994|፲፱፻፺፬]] ዓ/ም [[አንጎላ]]ዊው የፖለቲካ እና የነጻነት ትግል መሪ የነበሩት ጆናስ ሳቪምቢ በወታደራዊ የደፈጣ ስልት ተገደሉ። |
*[[1994|፲፱፻፺፬]] ዓ/ም [[አንጎላ]]ዊው የፖለቲካ እና የነጻነት ትግል መሪ የነበሩት ጆናስ ሳቪምቢ በወታደራዊ የደፈጣ ስልት ተገደሉ። |
በ13:17, 24 ፌብሩዌሪ 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም
- ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - ራስ ደስታ ዳምጠውቡታጅራ አካባቢ ላይ በትግራይ ተወላጁ በደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተይዘው በፋሺስት ኢጣልያእጅ ወደቁ።
- ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ግብጽ እና ሶርያ የአረብ ሪፑብሊ ኅብረትን (United Arab Republic) መሠረቱ። ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።.
- ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ሎንዶን በሕክምና ላይ የነበሩትን የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ፣ መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰንን ለመጠየቅ መጥተው የነበሩት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በዛሬው ዕለት በባኪንግሀም ቤተ መንግሥት ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ የ’ሻይ’ ግብዣ አደረጉላቸው።