ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/የካቲት 23» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
 
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦


*[[1859|፲፰፻፶፱]] ዓ/ም - [[ነብራስካ]] የ[[አሜሪካ]] ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።
*[[1859|፲፰፻፶፱]] ዓ/ም - [[ነብራስካ]] የ[[አሜሪካ]] ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።
[[ስዕል:COLLECTIE TROPENMUSEUM De slag bij Adua TMnr 5956-2.jpg|left|180px]]

* [[1888|1888]] ዓ/ም - በ[[ዳግማዊ ምኒልክ]] መሪነት የተሰለፈው የ[[ኢትዮጵያ]] ሠራዊት የ[[ጣልያን]]ን ወራሪ ኃይል [[አድዋ]] ላይ ድል አድርጎ መለሰው።
*[[1888|፲፰፻፹፰]] ዓ/ም - በ[[ዳግማዊ ምኒልክ]] መሪነት የተሰለፈው የ[[ኢትዮጵያ]] ሠራዊት የ[[ጣልያን]]ን ወራሪ ኃይል [[አድዋ]] ላይ ድል አድርጎ መለሰው።


*[[1948|፲፱፻፵፰]] ዓ/ም - [[ሞሮኮ]] ከ[[ፈረንሳይ]] ቅኝ ግዛትነት ነጻ ወጣች።
*[[1948|፲፱፻፵፰]] ዓ/ም - [[ሞሮኮ]] ከ[[ፈረንሳይ]] ቅኝ ግዛትነት ነጻ ወጣች።

በ11:39, 2 ማርች 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የካቲት ፳፫

  • ፲፰፻፶፱ ዓ/ም - ነብራስካአሜሪካ ኅብረት ፴፯ ኛዋ አባል ሆነች። ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።
  • ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - በብሪታኒያ እና በፈረንሳይ ትብብር የተሰራው ‘ኮንኮርድ’ አየር ዠበብ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፈረንሳይ ከተማ ቱሉዝ ተነስቶ ለ ሃያ ሰባት ደቂቃ የበረራ ሙከራ አደረገ።
  • ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - አሁን ዚምባብዌ የምትባለው የቀድሞዋ ሮዴዢያ ነጭ ዜጎች በመሪያቸው ኢያን ስሚዝ ሥልጣን አገሪቱን ከብሪታኒያ ዘውድ ጋር የነበራትን ሰንሰለት በጥሰው በሸፍጥ ሪፑብሊክ አደረጓት።