ከ«ኮንሶ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 11፦ | መስመር፡ 11፦ | ||
==ታዋቂ ሰዎች == |
==ታዋቂ ሰዎች == |
||
==ማመዛገቢያ== |
|||
{{reflist}} |
|||
{{መዋቅር-ብሔር}} |
{{መዋቅር-ብሔር}} |
እትም በ08:53, 8 ኤፕሪል 2014
ኮንሶ በኢትዮጵያ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።
ቋንቋ
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንስኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።[1]
ሕዝብ ቁጥር
በ2007 እ.አ.አ በተደረገዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ የኮንሶ ህዝብ ብዛት 235,087 መሆኑን የማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጄንሲ መረጃ ያመለክታል::[2]
መልክዓ ምድር
ታሪክ
ታዋቂ ሰዎች
ማመዛገቢያ
- ^ The Konso of Ethiopia
- ^ CSA, Ethiopia 2007 census report: http://www.csa.gov.et/images/documents/pdf_files/regional/SNNPR1.pdf