ከ«ዓረፍተ-ነገር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ዓረፍተ-ነገር''' ሙሉ ትርጉም ባዘለ መልኩ የተደረደሩ የ[[ቃል (የቋንቋ አካል)|ቃላት]] እና [[ሐረጋት]] ስብስብ ነው። ይህም በ[[አማርኛ]]ው ሠዋሰው ህግ መሠረት ማብቂያው አካባቢ በአራት ነጥብ (''።'') ይዘጋል። የተለያዩ ዓይነት የዓረፍተ-ነገር አይነቶች አሉ። እነዚህም [[መጠይቃዊ ዓረፍተ-ነገር]]፣ [[ትዕዛዛዊ ዓረፍተ-ነገር]]፣ |
'''ዓረፍተ-ነገር''' ሙሉ ትርጉም ባዘለ መልኩ የተደረደሩ የ[[ቃል (የቋንቋ አካል)|ቃላት]] እና [[ሐረጋት]] ስብስብ ነው። ይህም በ[[አማርኛ]]ው ሠዋሰው ህግ መሠረት ማብቂያው አካባቢ በአራት ነጥብ (''።'') ይዘጋል። የተለያዩ ዓይነት የዓረፍተ-ነገር አይነቶች አሉ። እነዚህም [[መጠይቃዊ ዓረፍተ-ነገር]]፣ [[ትዕዛዛዊ ዓረፍተ-ነገር]]፣ ወዘተ. ናቸው። |
||
* ምሳሌ፦ [[አበበ በሶ በላ]]። |
* ምሳሌ፦ [[አበበ በሶ በላ]]። |
||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር-ቋንቋ}} |
||
[[መደብ:ሰዋስው]] |
[[መደብ:ሰዋስው]] |
እትም በ18:32, 27 ኦገስት 2014
ዓረፍተ-ነገር ሙሉ ትርጉም ባዘለ መልኩ የተደረደሩ የቃላት እና ሐረጋት ስብስብ ነው። ይህም በአማርኛው ሠዋሰው ህግ መሠረት ማብቂያው አካባቢ በአራት ነጥብ (።) ይዘጋል። የተለያዩ ዓይነት የዓረፍተ-ነገር አይነቶች አሉ። እነዚህም መጠይቃዊ ዓረፍተ-ነገር፣ ትዕዛዛዊ ዓረፍተ-ነገር፣ ወዘተ. ናቸው።
- ምሳሌ፦ አበበ በሶ በላ።