ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ጥቅምት 15» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to እንግላንድ, ዩናይትድ ኪንግደም |
No edit summary |
||
መስመር፡ 10፦ | መስመር፡ 10፦ | ||
*[[1964|፲፱፻፷፬]] ዓ/ም - [[የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] (ተ.መ.ድ.) [[ታይዋን]]ን ከአባልነት አስወጥቶ የ[[ቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክ]]ን በአባልነት እንድትገባ የሚያስችለውን ድንጋጌ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ አጸደቀ። |
*[[1964|፲፱፻፷፬]] ዓ/ም - [[የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] (ተ.መ.ድ.) [[ታይዋን]]ን ከአባልነት አስወጥቶ የ[[ቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክ]]ን በአባልነት እንድትገባ የሚያስችለውን ድንጋጌ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ አጸደቀ። |
||
[[ስዕል:Abikila.jpg|thumb|left|110px|አበበ በሮማ የማራቶን ውድድር]] |
|||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - ስመጥሩው [[ኢትዮጵያ]]ዊ የማራቶን ጀግና [[አበበ ቢቂላ]] አረፈ። አበበ በ[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ.ም በ[[ሮማ]] የኦሊምፒክ ውድድርና በ[[1956|፲፱፻፶፮]] በ[[ቶክዮ]] የኦሊምፒክ ውድድር አሸናፊ ሲሆን በኦሊምፒክ ውድድር የወርቅ ሽልማት በማግኘት የመጀመሪያው የሰሃራ በታች [[አፍሪቃ]]ዊ ነው። |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - ስመጥሩው [[ኢትዮጵያ]]ዊ የማራቶን ጀግና [[አበበ ቢቂላ]] አረፈ። አበበ በ[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ.ም በ[[ሮማ]] የኦሊምፒክ ውድድርና በ[[1956|፲፱፻፶፮]] በ[[ቶክዮ]] የኦሊምፒክ ውድድር አሸናፊ ሲሆን በኦሊምፒክ ውድድር የወርቅ ሽልማት በማግኘት የመጀመሪያው የሰሃራ በታች [[አፍሪቃ]]ዊ ነው። |
||
በ15:09, 24 ኦክቶበር 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአሜሪካ ዋና ተወካይ አድላይ ስቲቨንሰን፣ የሶቪዬት ሕብረት በኩባ ደሴት ላይ የኑክልዬር መሣሪያዎችን ማስቀመጧን የሚያሳዩ ከአየር የተነሱ ማስረጃ ምስሎችን ለጸጥታ ጉባዔው አቀረቡ።
- ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በአፍሪቃ ከብሪታንያ ነጻነቷን በመቀዳጀት ዘጠነኛዋ አገር፣ የቀድሞዋ የሰሜን ሮዴዥያ፤ አዲሷ ዛምቢያ ኬኔዝ ካውንዳን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት አድርጋ መረጠች።
- ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ታይዋንን ከአባልነት አስወጥቶ የቻይና ሕዝባዊ ሪፑብሊክን በአባልነት እንድትገባ የሚያስችለውን ድንጋጌ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ አጸደቀ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ስመጥሩው ኢትዮጵያዊ የማራቶን ጀግና አበበ ቢቂላ አረፈ። አበበ በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም በሮማ የኦሊምፒክ ውድድርና በ፲፱፻፶፮ በቶክዮ የኦሊምፒክ ውድድር አሸናፊ ሲሆን በኦሊምፒክ ውድድር የወርቅ ሽልማት በማግኘት የመጀመሪያው የሰሃራ በታች አፍሪቃዊ ነው።