ከ«ጥቅምት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
 
መስመር፡ 16፦ መስመር፡ 16፦
==ልደት==
==ልደት==


[[1974|፲፱፻፸፬]] ዓ.ም [[ሐረር]] ቢራ፤ [[መብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ|በመብራት ኃይል]]፤ በ[[ኢትዮጵያ ቡና]] የ እግር ኳስ ቡድኖች እንዲሁም በ[[የመን (አገር)|የመን]] [[አል ሻአብ]] ቡድን በተከላካይነት መደብ የሚሰለፈው ኳስ ተጫዋች [[ሰሎሞን መልካሙ አንዳርጋቸው]]
[[1974|፲፱፻፸፬]] ዓ.ም [[ሐረር ቢራ የእግር ኳስ ክለብ|ሐረር ቢራ]] [[መብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ|በመብራት ኃይል]]፤ በ[[ኢትዮጵያ ቡና]] የ እግር ኳስ ቡድኖች እንዲሁም በ[[የመን (አገር)|የመን]] [[አል ሻአብ]] ቡድን በተከላካይነት መደብ የሚሰለፈው ኳስ ተጫዋች [[ሰሎሞን መልካሙ አንዳርጋቸው]]


==እለተ ሞት==
==እለተ ሞት==

በ06:26, 28 ኦክቶበር 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም

ጥቅምት ፲፰ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፰ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፵፯ ዓ/ም - በጥንታዊት የሮማ ንጉዛት፣ ኔሮ የቄሳርነት ዘውድ ጭኖ ነገሠ።
  • ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ለመንግሥት እንግዶች ማስተናገጃ፤ ለአገር ጎብኝዎች ማረፊያና ፤ለሕዝብ መጠቀሚያ ሆኖ እንዲያገለግልና ገቢውም ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል መርጃ እንዲሆን በማሰብ፣ ቀድሞ «ፍል ውሃ ፓላስ» አሁን የግዮን ሆቴል ተብሎ የሚጠራው ሆቴል በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመርቆ ተከፈተ። [1]

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

፲፱፻፸፬ ዓ.ም ሐረር ቢራበመብራት ኃይል፤ በኢትዮጵያ ቡና የ እግር ኳስ ቡድኖች እንዲሁም በየመን አል ሻአብ ቡድን በተከላካይነት መደብ የሚሰለፈው ኳስ ተጫዋች ሰሎሞን መልካሙ አንዳርጋቸው

እለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ መጻሕፍትና ሌላ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ አበራ ጀምበሬ፤ «የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የበጎ አድራጎት ድርጅት መመሥረት»፣ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት (፲፱፻፶፪ ዓ/ም)፤ ገጽ ፹፩-፹፪


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ