ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ጥቅምት 22» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 13፦ | መስመር፡ 13፦ | ||
** - [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] ከ[[አዲስ አበባ]] ወደ [[ቤጂንግ]] የበረራ መሥመር ጀመረ። |
** - [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] ከ[[አዲስ አበባ]] ወደ [[ቤጂንግ]] የበረራ መሥመር ጀመረ። |
||
** - [[የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት]] የዓመቱ ሽሽልማት ተቀባይ፣ የ[[ሴኔጋል]] ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር [[አዲስ አበባ]] ገቡ። |
** - [[የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት]] የዓመቱ ሽሽልማት ተቀባይ፣ የ[[ሴኔጋል]] ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር [[አዲስ አበባ]] ገቡ። |
||
** - የ[[ቆጵሮስ ደሴት]] ፕሬዚዳንት አቡነ መቃሪዮስ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ|የንጉሠ ነገሥቱን]] ፵፫ኛ የዘውድ በዐል ያካተተ የአምስት ቀን ጉብኝት ለማድረግ [[ |
** - የ[[ቆጵሮስ ደሴት]] ፕሬዚዳንት አቡነ መቃሪዮስ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ|የንጉሠ ነገሥቱን]] ፵፫ኛ የዘውድ በዐል ያካተተ የአምስት ቀን ጉብኝት ለማድረግ [[አዲስ አበባ]] ገቡ። |
||
*[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ.ም. - የሠላሳ አራተኛው የ[[አሜሪካ]] ፕሬዚደንት የ[[ድዋይት ዴቪድ አይዘንሃወር]] ባለቤት [[ሜሚ አይዘንሃወር]] በተወለዱ በ ሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። |
*[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ.ም. - የሠላሳ አራተኛው የ[[አሜሪካ]] ፕሬዚደንት የ[[ድዋይት ዴቪድ አይዘንሃወር]] ባለቤት [[ሜሚ አይዘንሃወር]] በተወለዱ በ ሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። |
በ16:35, 1 ኖቬምበር 2014 የታተመው ያሁኑኑ እትም
- ፲፭፻፭ ዓ.ም. - በቫቲካን ውስጥ የሚገኘው የቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል፣ በልዩ ሲስቲን ጸሎት ቤት ጣሪያ ላይ በሚካኤል አንጀሎ የተሳለው ታሪካዊ ስዕል ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ታየ።
- ፲፱፻፳፫ ዓ/ም - በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የንግሥ በዓል ዋዜማ፤ የታላቁ ንጉሠ ነገሥት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሐውልት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አጠገብ፤ ለበዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለብሪታንያ ንጉሥ ወኪል ለ(ዱክ ኦፍ ግሎስተር) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ።
- ፲፱፻፵፭ ዓ.ም. - አሜሪካ በዓለም የመጀመሪያውን የሃይድሮጅን ቦምብ በማፈንዳት ማርሻል ደሴቶች (Marshall Islands) ላይ ፈተነች።
- ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - በአሜሪካ የፕሬዚደንትነት ምርጫ ዘመቻቸው ላይ ለዕጩነት የቀረቡት ጆን ኤፍ ኬኔዲ፣ የሰላማዊ ተልእኮ ወይም (Peace Corps) በሚል ያቀዱትን ኃሣብ ይፋ አደረጉ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ.ም.
- - የጀርመን ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ (ምሥራቅ ጀርመን) አዲስ አበባ ላይ ቤተ-ልዑካን (ኤምባሲ) ከፈተ።
- - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ቤጂንግ የበረራ መሥመር ጀመረ።
- - የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት የዓመቱ ሽሽልማት ተቀባይ፣ የሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር አዲስ አበባ ገቡ።
- - የቆጵሮስ ደሴት ፕሬዚዳንት አቡነ መቃሪዮስ የንጉሠ ነገሥቱን ፵፫ኛ የዘውድ በዐል ያካተተ የአምስት ቀን ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ ገቡ።
- ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. - የሠላሳ አራተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት የድዋይት ዴቪድ አይዘንሃወር ባለቤት ሜሚ አይዘንሃወር በተወለዱ በ ሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ።
- ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. - በካሪቢያ ባሕር ላይ የሚገኙት የአንቲጋ እና ባርቡዳ ደሴቶች ነጻነታቸውን ከብሪታንያ ተቀዳጁ።
- ፳፻ ዓ.ም - በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መደምደሚያ ላይ ሂሮሺማ ላይ የአቶም ቦምብ የጣለውን የአሜሪካ አየር ኃይል ዠበብ ያበረሩት ብርጋዴር ጄኔራል ፖል ቲቤትስ (Brigadier Gen. Paul Tibbets) በተወለዱ በዘጠና ሁለት ዓመታቸው አረፉ።