ከ«ሣህለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 18፦ መስመር፡ 18፦
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
}}
}}
[[ስዕል:King Sahla Sellase colour.jpg|thumb|right|125px|ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ]]
'''ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ''' የሸዋው መስፍን የ[[ራስ ወሰን ሰገድ]] እና የ[[መንዝ]] ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የ[[ወይዘሮ ዘነበ ወርቅ]] ልጅ ናቸው። በዘመኑ [[ኢትዮጵያ]]ን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር።
'''ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ''' የሸዋው መስፍን የ[[ራስ ወሰን ሰገድ]] እና የ[[መንዝ]] ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የ[[ወይዘሮ ዘነበ ወርቅ]] ልጅ ናቸው። በዘመኑ [[ኢትዮጵያ]]ን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር።
ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በ[[ሰላ ድንጋይ]] ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ [[ቁንዲ]] ላይ [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1805|፲፰፻፭]] ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የ[[ሸዋ]]ን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። [[ኅሩይ ወልደ ሥላሴ|ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ]] ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የ[[አድዋ]] ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የ[[መርሐቤቴ]]ን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ [[ጅሩ]] ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ [[ሸዋ]]ን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል።
ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በ[[ሰላ ድንጋይ]] ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ [[ቁንዲ]] ላይ [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1805|፲፰፻፭]] ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የ[[ሸዋ]]ን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። [[ኅሩይ ወልደ ሥላሴ|ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ]] ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የ[[አድዋ]] ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የ[[መርሐቤቴ]]ን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ [[ጅሩ]] ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ [[ሸዋ]]ን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል።


[[ስዕል:Sahle Selassie Treaty.JPG|right|150px]]
[[ስዕል:Sahle Selassie Treaty.JPG|right|250px]]
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከ[[ብሪታኒያ]] መንግሥት ጋር [[አንጎለላ]] ላይ [[ኅዳር ፲]] ቀን [[1834|፲፰፻፴፬]] ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከ[[ፈረንሳይ|ፈረንሲስ]] ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1835|፲፰፻፴፭]] ዓ/ም ተፈራርመዋል።
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከ[[ብሪታኒያ]] መንግሥት ጋር [[አንጎለላ]] ላይ [[ኅዳር ፲]] ቀን [[1834|፲፰፻፴፬]] ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከ[[ፈረንሳይ|ፈረንሲስ]] ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል [[ሰኔ ፩]] ቀን [[1835|፲፰፻፴፭]] ዓ/ም ተፈራርመዋል።

እትም በ17:22, 19 ኖቬምበር 2014

ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ
ንጉሠ ሸዋ
ግዛት ጥቅምት ፪ ቀን ፲፰፻፵ እስከ ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ.ም.
ቀዳሚ ራስ ወሰን ሰገድ
ተከታይ ንጉሥ ኃይለ መለኮት
ባለቤት ወ/ሮ እጅጋየሁ
ወ/ሮ ትደንቂያለሽ
ሥርወ-መንግሥት ሰሎሞን
አባት ራስ ወሰን ሰገድ
እናት ወ/ሮ ዘነበ ወርቅ ጎሌ
የተወለዱት 1824 እ.ኤ.አ.
የሞቱት ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. አታክልት
ሀይማኖት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ

ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የሸዋው መስፍን የራስ ወሰን ሰገድ እና የመንዝ ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የወይዘሮ ዘነበ ወርቅ ልጅ ናቸው። በዘመኑ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር። ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በሰላ ድንጋይ ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ ቁንዲ ላይ ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፭ ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የሸዋን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የመርሐቤቴን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ ጅሩ ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ ሸዋን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል።

ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከብሪታኒያ መንግሥት ጋር አንጎለላ ላይ ኅዳር ፲ ቀን ፲፰፻፴፬ ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከፈረንሲስ ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፴፭ ዓ/ም ተፈራርመዋል።

የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጆች

ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የአራት ወንዶችና የአምስት ሴቶች ልጆች አባት ነበሩ። ከነኚህም፦

ዋቢ ምንጮች

  • ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል”