ከ«ፍቅር እስከ መቃብር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.<ref name=natbiblio>[http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/Bibliographies_2008-%202009%20PDF/Analyticl%20Biblography%202000.pdf ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 18]</ref> በደራሲ [[ሀዲስ አለማየሁ]] የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን [[ሰብለ ወንጌል]] እና [[በዛብህ]] የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል። |
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.<ref name=natbiblio>[http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/Bibliographies_2008-%202009%20PDF/Analyticl%20Biblography%202000.pdf ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 18]</ref> በደራሲ [[ሀዲስ አለማየሁ]] የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን [[ሰብለ ወንጌል]] እና [[በዛብህ]] የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ. |
||
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው።<ref name=natbiblio /> |
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው።<ref name=natbiblio /> |
እትም በ14:04, 22 ዲሴምበር 2014
ፍቅር እስከ መቃብር በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.[1] በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ.
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው።[1]
ማጣቀሻ
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |