ከ«መስከረም ፳፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 14፦ መስመር፡ 14፦


*[[1985|፲፱፻፹፭]] ዓ/ም - በ[[ሞቃዲሹ]] የሶማሌውን የጦር ዓለቃ ሞሐመድ ፋራ አይዲድን ለመያዝ በተደረገው ሙከራ አሥራ ስምንት የ[[አሜሪካ]] ወታደሮች ሲሞቱ አንድ ሺ ያህል ሶማሌዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።
*[[1985|፲፱፻፹፭]] ዓ/ም - በ[[ሞቃዲሹ]] የሶማሌውን የጦር ዓለቃ ሞሐመድ ፋራ አይዲድን ለመያዝ በተደረገው ሙከራ አሥራ ስምንት የ[[አሜሪካ]] ወታደሮች ሲሞቱ አንድ ሺ ያህል ሶማሌዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።
*<nowiki>[[፳፻፮]]</nowiki> ዓ.ም - ወደአውሮፓ ሕብረት ለመግባት በጀልባ የተሣፈሩ  ፻፴፬ ስደተኞች በ ላምፐዱዛ የ[[ኢጣልያ]] ደሰት አቅራቢያ ሰጥመው ሕይወታቸው አለፈ።
*[[2006|፳፻፮]] ዓ.ም - ወደአውሮፓ ሕብረት ለመግባት በጀልባ የተሣፈሩ  ፻፴፬ ስደተኞች በ ላምፐዱዛ የ[[ኢጣልያ]] ደሴት አቅራቢያ ሰጥመው ሕይወታቸው አለፈ።


=ልደት=
=ልደት=

እትም በ12:44, 3 ኦክቶበር 2016

መስከረም ፳፫

ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፫ኛው እና የወርኀ ክረምት ፺፫ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፪ ዕለታት ይቀራሉ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስን በማስታወስ ትዘክረዋለች።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - በሞቃዲሹ የሶማሌውን የጦር ዓለቃ ሞሐመድ ፋራ አይዲድን ለመያዝ በተደረገው ሙከራ አሥራ ስምንት የአሜሪካ ወታደሮች ሲሞቱ አንድ ሺ ያህል ሶማሌዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።
  • ፳፻፮ ዓ.ም - ወደአውሮፓ ሕብረት ለመግባት በጀልባ የተሣፈሩ  ፻፴፬ ስደተኞች በ ላምፐዱዛ የኢጣልያ ደሴት አቅራቢያ ሰጥመው ሕይወታቸው አለፈ።

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ