ከ«አረመኔ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 331741 ከ71.202.72.224 (ውይይት) ገለበጠ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
⚫ | |||
{{POV}} |
|||
⚫ | |||
በ[[ሃይማኖት]] በኩል ደግሞ «አረመኔ» ማለት ከ[[ማየ አይኅ]] ቀጥሎ አሕዛብ በምድር ላይ ከመስፋፋታቸው ጀምሮ ያመኑባቸው የ[[ጣዖት]] ሃይማኖቶች ማለት ነው። እስከ ዛሬም ድረስ በዓለም «አብርሃማዊ» ሃይማኖት ([[ክርስትና]]፣ [[እስልምና]]፣ [[አይሁድና]]) የማያምኑት፣ በብዙ አማልክት የሚያምኑት ሰዎች «አረመኔ» ይባላሉ። በነዚህ ሃይማኖቶች ብዙ ጊዜ ደም ይጠጣል፣ ከእንስሳ ሆድቃ ምልክት ይፈለጋል፣ ወዘተርፈ። |
|||
[[መደብ:ሃይማኖት]] |
እትም በ17:39, 7 ኦክቶበር 2016
አረመኔ ማለት ከሰው የተፈጥሮ ባህሪ የተለየ ጨካኝነትን ያመለክታል። ለምሳሊ ያህል አዶልፍ ሂትለር፣ መንግስቱ ኃይለማርያም ብዙ ጊዜ ይጠቀሳሉ፡፡ ሂትለር በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሪ አይሁዶችን በግፍ እንደጨፈጨፈ ሁሉ፣ መንግስቱ ኃይለማርያም በበኩሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያንን ለሞት የዳረገ፣ በርካታዎችን ለስደት የዳለገ አረመኔ መሪ ነው።
በሃይማኖት በኩል ደግሞ «አረመኔ» ማለት ከማየ አይኅ ቀጥሎ አሕዛብ በምድር ላይ ከመስፋፋታቸው ጀምሮ ያመኑባቸው የጣዖት ሃይማኖቶች ማለት ነው። እስከ ዛሬም ድረስ በዓለም «አብርሃማዊ» ሃይማኖት (ክርስትና፣ እስልምና፣ አይሁድና) የማያምኑት፣ በብዙ አማልክት የሚያምኑት ሰዎች «አረመኔ» ይባላሉ። በነዚህ ሃይማኖቶች ብዙ ጊዜ ደም ይጠጣል፣ ከእንስሳ ሆድቃ ምልክት ይፈለጋል፣ ወዘተርፈ።