ከ«ፍቅር እስከ መቃብር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
አንድ ለውጥ 336750 ከ197.156.107.234 (ውይይት) ገለበጠ
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.<ref name=natbiblio>[http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/Bibliographies_2008-%202009%20PDF/Analyticl%20Biblography%202000.pdf ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 18]</ref> በደራሲ [[ሀዲስ አለማየሁ]] የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን [[ሰብለ ወንጌል]] እና [[በዛብህ]] የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል።
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.<ref name=natbiblio>[http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/Bibliographies_2008-%202009%20PDF/Analyticl%20Biblography%202000.pdf ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 18]</ref> በደራሲ [[ሀዲስ አለማየሁ]] የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን [[ሰብለ ወንጌል]] እና [[በዛብህ]] የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል።


ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።&lt;ref name=natbiblio />
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።<ref name=natbiblio />


==ማጣቀሻ==
==ማጣቀሻ==
&lt;references/>
<references/>





እትም በ11:20, 20 ማርች 2017

ፍቅር እስከ መቃብር በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.[1] በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል።

ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።[1]

ማጣቀሻ

  1. ^ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 18