ከ«የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «470px|thumb|የሮሜ ቄሳውንት በስዊስ አገር '''የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን'''...» |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦ | መስመር፡ 6፦ | ||
የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ሐዋርያ [[ቅዱስ ጴጥሮስ]] ወደ [[ሮሜ]] ከተማ ሔደው የሮሜ ቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ (ኤጲስ ቆጶስ) እንደ ሆኑ ይታመናል። ከዚያ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ ወይም [[ፓፓ]] ከ[[ኢየሩሳሌም]]፣ [[አንጾኪያ]]፣ [[እስክንድሪያ]] ጵጵሳት ጋራ የመላው ክርስቲያን ዓለም መሪዎች ሆኑ። |
የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ሐዋርያ [[ቅዱስ ጴጥሮስ]] ወደ [[ሮሜ]] ከተማ ሔደው የሮሜ ቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ (ኤጲስ ቆጶስ) እንደ ሆኑ ይታመናል። ከዚያ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ ወይም [[ፓፓ]] ከ[[ኢየሩሳሌም]]፣ [[አንጾኪያ]]፣ [[እስክንድሪያ]] ጵጵሳት ጋራ የመላው ክርስቲያን ዓለም መሪዎች ሆኑ። |
||
በ[[372]] ዓም [[ |
በ[[372]] ዓም [[የተሰሎንቄ ዐዋጅ]] ከንጉሥ [[ቴዎዶስዮስ]]ና ከጵጵሳት ወጥቶ [[የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖት]]ና [[ትምህርተ ሥላሴ]] [[የሮሜ መንግሥት]] [[መንግሥስት ሃይማኖት]] እንድሆኑ አደረጋቸው። በዚህ ወቅት የመላው ቤተክርስቲያን ስም በይፋ «አንዲቱ ቅድስት ካቶሊክ ኦርቶዶክስና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን» ነበር። |
||
በ[[443]] ዓም ከ[[ከልቄዶን ጉባኤ]] በኋላ የሮሜ ፓፓ ከአንጾኪያና ከእስክንድሪያ ጵጵሳት በ[[ኢየሱስ]] [[ተዋሕዶ]] ባሕርይ ክርክር ሳቢያ ተለይተው፣ በኋላ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ»፣ የተዋሕዶም «ሐዋርያዊ» በመባል ታወቁ። |
በ[[443]] ዓም ከ[[ከልቄዶን ጉባኤ]] በኋላ የሮሜ ፓፓ ከአንጾኪያና ከእስክንድሪያ ጵጵሳት በ[[ኢየሱስ]] [[ተዋሕዶ]] ባሕርይ ክርክር ሳቢያ ተለይተው፣ በኋላ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ»፣ የተዋሕዶም «ሐዋርያዊ» በመባል ታወቁ። |
እትም በ17:41, 29 ማርች 2017
የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ከክርስትና ዋና አብያተ ክርስቲያናት ቅርንጫፎች አንዱ ነው።
ከቫቲካን ከተማ በላይ በአሁኑ ወቅት የመንግሥት ሃይማኖት በኮስታ ሪካ፣ ሊክተንስታይን፣ ማልታ፣ እና ሞናኮ ነው። በተጨማሪ በአንዶራ፣ አርጀንቲና፣ ዶሚኒካን ሪፐብሊክ፣ ኤል ሳልቫዶር፣ ፓናማ፣ ፓራጓይ፣ ፔሩና ፖላንድ፣ እንዲሁም በፈረንሳይና በስዊስ ክፍላገራት ውስጥ የመንግሥት ድጋፍ ወይም ዕውቅና በይፋ ተስጥቷል።
የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስ ወደ ሮሜ ከተማ ሔደው የሮሜ ቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ (ኤጲስ ቆጶስ) እንደ ሆኑ ይታመናል። ከዚያ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ ወይም ፓፓ ከኢየሩሳሌም፣ አንጾኪያ፣ እስክንድሪያ ጵጵሳት ጋራ የመላው ክርስቲያን ዓለም መሪዎች ሆኑ።
በ372 ዓም የተሰሎንቄ ዐዋጅ ከንጉሥ ቴዎዶስዮስና ከጵጵሳት ወጥቶ የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትና ትምህርተ ሥላሴ የሮሜ መንግሥት መንግሥስት ሃይማኖት እንድሆኑ አደረጋቸው። በዚህ ወቅት የመላው ቤተክርስቲያን ስም በይፋ «አንዲቱ ቅድስት ካቶሊክ ኦርቶዶክስና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን» ነበር።
በ443 ዓም ከከልቄዶን ጉባኤ በኋላ የሮሜ ፓፓ ከአንጾኪያና ከእስክንድሪያ ጵጵሳት በኢየሱስ ተዋሕዶ ባሕርይ ክርክር ሳቢያ ተለይተው፣ በኋላ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ»፣ የተዋሕዶም «ሐዋርያዊ» በመባል ታወቁ።
እንደገና በ1046 ዓም ከ«ታላቅ መነጣጠል» ቀጥሎ የቁስጥንጥንያ ጳጳስ ከሮሜ ፓፓ ሲለያዩ፣ ከዚያ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ»፣ የቁስጥንጥንያም «ኦርቶዶክስ» («ምሥራቅ ኦርቶዶክስ») በመባል ታወቁ።
(በኦፊሴል ግን እነዚህ አብያተ ክርስቲያን ሁሉ «ካቶሊክ» (ሁሉን-አቅፍ)፣ «ኦርቶዶክስ» (ትክክልኛ ትምህርት) እና «ሐዋርያዊ» ለሚሉ ስያሜዎች ይግባኝ ያደርጋሉ።)
እንደገና ከ1515 ዓም ጀምሮ በፕሮቴስታንት ንቅናቄ አንዳንድ አገር ከሮሜ ፓፓ መሪነት ተለይቶ የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት ሠሩ።
አሁን የሮሜ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እጅግ በሰፊ በብዙ አገራት በዓለሙ ይገኛል። የሮሜ ፓፓ አሁንም እንደ ወትሮ መሪያቸው ነው። በዚሁ ወቅት የሮሜ ፓፓ ማዕረግ የያዘው «ፓፓ ፍራንሲስ» ተብሏል።