ከ«ሪፐብሊካን ፓርቲ (አሜሪካ)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
PNG --> SVG (GlobalReplace v0.6.5)
መስመር፡ 3፦ መስመር፡ 3፦


==በፓርቲው ታሪክ በፕሬዝዳንትነት የተመረጡት ሪፐብሊካኖች ዝርዝር==
==በፓርቲው ታሪክ በፕሬዝዳንትነት የተመረጡት ሪፐብሊካኖች ዝርዝር==
ከዚህ ፓርቲ ለ[[ፕሬዝዳንት]]ነት ከተመረጡት አባላቶች የመጀመሪያው ተመራጭ 16ኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት [[አብርሀም ሊንከን]] ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ [[ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ]] ነበሩ።
ከዚህ ፓርቲ ለ[[ፕሬዝዳንት]]ነት ከተመረጡት አባላቶች የመጀመሪያው ተመራጭ 16ኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት [[አብርሀም ሊንከን]] ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ [[ዶናልድ ትራምፕ]] ናቸው።


* 16ኛው [[አብርሀም ሊንከን]]
* 16ኛው [[አብርሀም ሊንከን]]
መስመር፡ 23፦ መስመር፡ 23፦
* 41ኛው [[ጆርጅ ኤች ቡሽ]]
* 41ኛው [[ጆርጅ ኤች ቡሽ]]
* 43ኛው [[ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ]]
* 43ኛው [[ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ]]
* 45ኛው [[ዶናልድ ጆን ትራምፕ]]


==ይዩ==
==ይዩ==

እትም በ15:52, 31 ማርች 2017

የፓርቲው አርማ

ሪፑብሊካን ፓርቲ (እንግሊዝኛ: Republican Party) በ1854 እ.አ.አ. በፀረ ባርነት ንቅናቄ ተሳታፊዎች የተመሠረተ ፓርቲ ነው። በአሁኑ ጊዜ ካሉት የአሜሪካ ሁለት (ማለትም ዴሞክራቲክን ጨምሮ) ዋና ዋና ፓርቲዎች አንዱ ነው። ይህ የፖለቲካ ፓርቲ በአሜሪካ ሁለተኛውን የተመዘገቡ መራጮች ብዛት ያለው ነው (ከዴሞክራቲክ በ2004 እ.አ.አ. 72 ሚሊዮን ደጋፊዎች ቀጥሎ ማለት ነው)። በ2004 እ.አ.አ. 55 ሚሊዮን የሚደርሱ የተመዘገቡ ድምፅ ሰጭዎች ነበሩት።[1] በዚህም በጥቅሉ ለመምረጥ ዕድሜያቸው ከደረሱ አሜሪካውያን አንድ ሶስተኛውን ያህል ብዛት ያላቸው ደጋፊዎች አሉት ማለት ነው።

በፓርቲው ታሪክ በፕሬዝዳንትነት የተመረጡት ሪፐብሊካኖች ዝርዝር

ከዚህ ፓርቲ ለፕሬዝዳንትነት ከተመረጡት አባላቶች የመጀመሪያው ተመራጭ 16ኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አብርሀም ሊንከን ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ ናቸው።

ይዩ

ማጣቀሻ

  1. ^ http://www.wisegeek.com/in-the-us-have-there-been-more-democrat-or-republican-presidents.htm