ከ«ውዳሴ ማርያም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Bot: Changing ክርስትና to
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ውዳሴ ማርያም''' የሶርያው ቅዱስ ኤፍሬም የደረስውና በ[[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን]] ከጥንት ጀምሮ በጣም የታወቀና የተወደደ ጸሎት (የጸሎት መጽሐፍ) ነው። ይኸውም እመቤታችን ድንግል [[ማርያም]]ን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርአተ ትምህርት መሠረት ተማሪዎቹ በቃል ትምህርቱ ዘርፍ ከ[[የዘወትር ጸሎት]] ቀጥለው በንባብና በ[[ዜማ]] ይህን ውዳሴ ማርያም የተባለውን የትምህርት ክፍል ይማሩታል።
'''ውዳሴ ማርያም''' የሶርያው ቅዱስ ኤፍሬም የደረስውና በ[[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን]] ከጥንት ጀምሮ በጣም የታወቀና የተወደደ ጸሎት (የጸሎት መጽሐፍ) ነው። ይኸውም እመቤታችን ድንግል [[ማርያም]]ን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርአተ ትምህርት መሠረት ተማሪዎቹ በቃል ትምህርቱ ዘርፍ ከ[[የዘወትር ጸሎት]] ቀጥለው በንባብና በ[[ዜማ]] ይህን ውዳሴ ማርያም የተባለውን የትምህርት ክፍል ይማሩታል።


[[መደብ:ክርስትና]]
[[መደብ:ተዋህዶ]]

እትም በ18:05, 21 ኤፕሪል 2017

ውዳሴ ማርያም የሶርያው ቅዱስ ኤፍሬም የደረስውና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከጥንት ጀምሮ በጣም የታወቀና የተወደደ ጸሎት (የጸሎት መጽሐፍ) ነው። ይኸውም እመቤታችን ድንግል ማርያምን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርአተ ትምህርት መሠረት ተማሪዎቹ በቃል ትምህርቱ ዘርፍ ከየዘወትር ጸሎት ቀጥለው በንባብና በዜማ ይህን ውዳሴ ማርያም የተባለውን የትምህርት ክፍል ይማሩታል።