ከ«እግዚዕ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ የቆየ ጽሁፍ |
ጥ Bot: Changing ሃይማኖት to |
||
መስመር፡ 5፦ | መስመር፡ 5፦ | ||
በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በ[[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል። |
በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በ[[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል። |
||
[[መደብ: |
[[መደብ:ክርስትና]] |
እትም በ21:46, 21 ኤፕሪል 2017
እግዚዕ በግዕዝ ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ በግሪክኛ Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።
በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም እመቤት ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "እመቤታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።
በዚህም መሰረት "እግዚአብሔር" የሚለው የአማርኛ / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም ይሖዋ ወይም ያህዌ የሚለውን) በመተካት በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።