ከ«እግዚዕ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
የቆየ ጽሁፍ
Bot: Changing ሃይማኖት to
መስመር፡ 5፦ መስመር፡ 5፦
በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በ[[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።
በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በ[[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።


[[መደብ: ሃይማኖት]]
[[መደብ:ክርስትና]]

እትም በ21:46, 21 ኤፕሪል 2017

እግዚዕግዕዝ ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስግሪክኛ Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።

በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም እመቤት ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "እመቤታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።

በዚህም መሰረት "እግዚአብሔር" የሚለው የአማርኛ / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም ይሖዋ ወይም ያህዌ የሚለውን) በመተካት በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።