ከ«በለስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 2፦ መስመር፡ 2፦
'''በለስ''' ([[ሮማይስጥ]]፦ ''Ficus'') ቅጠሉ ሰፋፊ፣ ነጭ ፈሳሽ ያለው፣ ፍሬው የሚበላ የእፅዋት ዝርያ ነው። ፍሬውም ደግሞ በለስ ወይም ዕጸ በለስ ይባላል።
'''በለስ''' ([[ሮማይስጥ]]፦ ''Ficus'') ቅጠሉ ሰፋፊ፣ ነጭ ፈሳሽ ያለው፣ ፍሬው የሚበላ የእፅዋት ዝርያ ነው። ፍሬውም ደግሞ በለስ ወይም ዕጸ በለስ ይባላል።


በበለሱ ቤተሠብ ውስጥ ብዙ ልዩ ልዩ የዛፍ አይነቶች አሉ፤ እነዚህም፦
በበለሱ ቤተሠብ ውስጥ ብዙ ልዩ ልዩ የዛፍ አይነቶች አሉ፤ ከነዚህም ውስጥ፦


* [[ተራ በለስ]] ''F. carica'' ከጥንት ጀምሮ ስለ ፍሬው በእርሻ ወይም በጓሮ ተተክሏል። ፍሬውም ለጤንነት እጅግ መልካም ነው።
* [[ተራ በለስ]] ''F. carica'' ከጥንት ጀምሮ ስለ ፍሬው በእርሻ ወይም በጓሮ ተተክሏል። ፍሬውም ለጤንነት እጅግ መልካም ነው።
መስመር፡ 10፦ መስመር፡ 10፦
* [[ባኒያን]] ''F. benghalensis''
* [[ባኒያን]] ''F. benghalensis''
* [[ችባሓ]] ''F. thonningii''
* [[ችባሓ]] ''F. thonningii''
* [[የጎማ ዛፍ]] ''F. elastica''


* [[የቊልቋል በለስ]] (''Opuntia'') እውነተኛ በለስ ሳይሆን እንዲያውም ቊልቋል ነው። ሆኖም ፍሬውን ስለሚመስል ብዙ ጊዜ ይህም ተክል 'በለስ' ይባላል።
* [[የቊልቋል በለስ]] (''Opuntia'') እውነተኛ በለስ ሳይሆን እንዲያውም [[ቊልቋል]] ነው። ሆኖም ፍሬውን ስለሚመስል ብዙ ጊዜ ይህም ተክል 'በለስ' ይባላል።


የበለስ 'ፍሬ' በዕውኑ ወደ ውስጥ ያበበ [[አበባ]] ነው። ይህ ክስተት ለ[[ሥነ ሕይወት]] ጥናት በጣም የሚያስገርም ድንቅ ነው። እነኚህ አበቦች [[ፅጌ ብናኝ]]ን (የአበባ ወንዴ ዘር) የሚያገኙበት ዘዴ በልዩ ብናኝ አርካቢ ጥቃቅን [[ተርብ]] አማካኝነት ነው። ይህች [[የበለስ ተርብ]] ወደ ፍሬው ውስጥ ገብታ በመኖር እንቁላሏን በዚያ ትጥላለች። አብዛኞቹ በለስ አይነቶች አለበለዚያ ብናኝ ዘርን ሊያገኙ አይችሉም። ተርቢቱ ዕንቁላሏን ጥላ በበለሱ ውስጥ ከሞተች በኋላ፣ በፍሬው ያለው [[ኤንዛይም]] በድኑን ፈጽሞ ይበላል። የዛፉ ጾታ አንስት ከሆነ፣ የተርቢቱ እንቁላል አይፈለፈለም፣ ፍሬውም በሰው ይበላል። የዛፉ ጾታ ግን ፍናፍንት ሲሆን፣ ዕንቁላሎቿ ይፈለፈላሉ፤ ፍሬው ለፍየል ሊሰጥ ይችላል እንጂ በሰዎች አይበላም። ተርቦች ከፍናፍንት ዛፍ ተወልደው ሴት ተርቦቹ የሴት ዛፍ እንዲያገኙ ገበሬው የፍናፍንት ዛፍ ቅጠል ከአንስት ዛፍ ቅርንጫፍ ይሰቅላል። አንዳንድ የበለስ አይነት ያለ ተርብ ያፈራል፤ ነገር ግን የነዚህ ፍሬዎች መካን ይሆናሉ። ዳሩ ግን በለሶች በ[[እፃዊ ተዋልዶ]] ለማብዛት በተለይ ስለሚመቹ፣ ይህ ዘዴ የተለመደና ፈጣን የመራቦ ዘዴ ነው።
የበለስ 'ፍሬ' በዕውኑ ወደ ውስጥ ያበበ [[አበባ]] ነው። ይህ ክስተት ለ[[ሥነ ሕይወት]] ጥናት በጣም የሚያስገርም ድንቅ ነው። እነኚህ አበቦች [[ፅጌ ብናኝ]]ን (የአበባ ወንዴ ዘር) የሚያገኙበት ዘዴ በልዩ ብናኝ አርካቢ ጥቃቅን [[ተርብ]] አማካኝነት ነው። ይህች [[የበለስ ተርብ]] ወደ ፍሬው ውስጥ ገብታ በመኖር እንቁላሏን በዚያ ትጥላለች። አብዛኞቹ በለስ አይነቶች አለበለዚያ ብናኝ ዘርን ሊያገኙ አይችሉም። ተርቢቱ ዕንቁላሏን ጥላ በበለሱ ውስጥ ከሞተች በኋላ፣ በፍሬው ያለው [[ኤንዛይም]] በድኑን ፈጽሞ ይበላል። የዛፉ ጾታ አንስት ከሆነ፣ የተርቢቱ እንቁላል አይፈለፈለም፣ ፍሬውም በሰው ይበላል። የዛፉ ጾታ ግን ፍናፍንት ሲሆን፣ ዕንቁላሎቿ ይፈለፈላሉ፤ ፍሬው ለፍየል ሊሰጥ ይችላል እንጂ በሰዎች አይበላም። ተርቦች ከፍናፍንት ዛፍ ተወልደው ሴት ተርቦቹ የሴት ዛፍ እንዲያገኙ ገበሬው የፍናፍንት ዛፍ ቅጠል ከአንስት ዛፍ ቅርንጫፍ ይሰቅላል። አንዳንድ የበለስ አይነት ያለ ተርብ ያፈራል፤ ነገር ግን የነዚህ ፍሬዎች መካን ይሆናሉ። ዳሩ ግን በለሶች በ[[እፃዊ ተዋልዶ]] ለማብዛት በተለይ ስለሚመቹ፣ ይህ ዘዴ የተለመደና ፈጣን የመራቦ ዘዴ ነው።


በ[[እስልምና]]፣ በ[[ሕንዱ]]፣ በ[[ቡድሂስት]]ና በ[[ጃይን]] እምነቶች፣ በለሶች የተቀደሱ ዛፎች ሆነው ይቆጠራሉ። በ[[ክርስትና]]ም በ[[አይሁድ]]ም በኩል በለስ ወይም ሾላ በ[[ብሉይ ኪዳን]] ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል። ለምሳሌ በአንዳንድ ሥፍራ በትንቢት፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ሰው ሁሉ በራሱ [[ወይን]]ና በለስ ሥር እንደሚቀመጥ ይላል። በተጨማሪ በ[[ኦሪት ዘፍጥረት]] 3፡7 ዘንድ [[አዳም]]ና [[ሕይዋን]] ከበለስ ቅጠል ልብስ ሠሩላቸው። ከዚህ የተነሣ በተለይ በ[[ኢኦተቤ|ተዋሕዶ ቤ.ክ.]] የበለስ ፍሬ ወይም እፀ-በለስ እግዚአብሔር እንዳትበሉት ብሎ ያዘዛቸው ፍሬ መሆኑን በመገመት ይታመናል። ሆኖም በሌላ አስተሳስብ የተከለከለው ፍሬ መታወቂያ ወይኑ ወይም [[ቱፋህ]] ነበር። መታወቂያው በመጽሐፉ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በእርግጥ በለስ ማለቱ ነበር ልንል አንችልም። በ[[አዲስ ኪዳን]] ውስጥ ደግሞ በለስ በ[[ኢየሱስ|ክርስቶስ]] ምሳሌዎች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል፤ በ[[ማርቆስ ወንጌል]] ምዕራፍ 11 መሠረት ኢየሱስም አንዲቱን በለስ ረግሞ ነበር።
በ[[እስልምና]]፣ በ[[ሕንዱ]]፣ በ[[ቡድሂስት]]ና በ[[ጃይን]] እምነቶች፣ በለሶች የተቀደሱ ዛፎች ሆነው ይቆጠራሉ። በ[[ክርስትና]]ም በ[[አይሁድ]]ም በኩል በለስ ወይም ሾላ በ[[ብሉይ ኪዳን]] ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል። ለምሳሌ በአንዳንድ ሥፍራ በትንቢት፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ሰው ሁሉ በራሱ [[ወይን]]ና በለስ ሥር እንደሚቀመጥ ይላል። በተጨማሪ በ[[ኦሪት ዘፍጥረት]] 3፡7 ዘንድ [[አዳም]]ና [[ሕይዋን]] ከበለስ ቅጠል ልብስ ሠሩላቸው። ከዚህ የተነሣ በተለይ በ[[ኢኦተቤ|ተዋሕዶ ቤ.ክ.]] የበለስ ፍሬ ወይም እፀ-በለስ እግዚአብሔር እንዳትበሉት ብሎ ያዘዛቸው ፍሬ መሆኑን በመገመት ይታመናል። ሆኖም በሌላ አስተሳስብ የተከለከለው ፍሬ መታወቂያ [[ወይን]] ወይም [[ቱፋህ]] ነበር። መታወቂያው በመጽሐፉ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በእርግጥ በለስ ማለቱ ነበር ልንል አንችልም። በ[[አዲስ ኪዳን]] ውስጥ ደግሞ በለስ በ[[ኢየሱስ|ክርስቶስ]] ምሳሌዎች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል፤ በ[[ማርቆስ ወንጌል]] ምዕራፍ 11 መሠረት ኢየሱስም አንዲቱን በለስ ረግሞ ነበር።


<gallery>
<gallery>

እትም በ11:42, 15 ጁን 2017

የሾላ ዛፍ

በለስ (ሮማይስጥFicus) ቅጠሉ ሰፋፊ፣ ነጭ ፈሳሽ ያለው፣ ፍሬው የሚበላ የእፅዋት ዝርያ ነው። ፍሬውም ደግሞ በለስ ወይም ዕጸ በለስ ይባላል።

በበለሱ ቤተሠብ ውስጥ ብዙ ልዩ ልዩ የዛፍ አይነቶች አሉ፤ ከነዚህም ውስጥ፦

  • ተራ በለስ F. carica ከጥንት ጀምሮ ስለ ፍሬው በእርሻ ወይም በጓሮ ተተክሏል። ፍሬውም ለጤንነት እጅግ መልካም ነው።
  • የቆላ በለስ F. palmata
  • ሾላ F sycomorus -
  • ዋርካ (ወይም ወርካ) F. vasta - በብዙ ቅርንጫፎች በጣም ትልቅ የሆነ የበለስ አይነት ነው። ፍሬው ከሾላ ፍሬ ያንሳል። ይህ ፍሬ ከበሰለና ከደረቀ በኋላ ይበላል።
  • ባኒያን F. benghalensis
  • ችባሓ F. thonningii
  • የጎማ ዛፍ F. elastica
  • የቊልቋል በለስ (Opuntia) እውነተኛ በለስ ሳይሆን እንዲያውም ቊልቋል ነው። ሆኖም ፍሬውን ስለሚመስል ብዙ ጊዜ ይህም ተክል 'በለስ' ይባላል።

የበለስ 'ፍሬ' በዕውኑ ወደ ውስጥ ያበበ አበባ ነው። ይህ ክስተት ለሥነ ሕይወት ጥናት በጣም የሚያስገርም ድንቅ ነው። እነኚህ አበቦች ፅጌ ብናኝን (የአበባ ወንዴ ዘር) የሚያገኙበት ዘዴ በልዩ ብናኝ አርካቢ ጥቃቅን ተርብ አማካኝነት ነው። ይህች የበለስ ተርብ ወደ ፍሬው ውስጥ ገብታ በመኖር እንቁላሏን በዚያ ትጥላለች። አብዛኞቹ በለስ አይነቶች አለበለዚያ ብናኝ ዘርን ሊያገኙ አይችሉም። ተርቢቱ ዕንቁላሏን ጥላ በበለሱ ውስጥ ከሞተች በኋላ፣ በፍሬው ያለው ኤንዛይም በድኑን ፈጽሞ ይበላል። የዛፉ ጾታ አንስት ከሆነ፣ የተርቢቱ እንቁላል አይፈለፈለም፣ ፍሬውም በሰው ይበላል። የዛፉ ጾታ ግን ፍናፍንት ሲሆን፣ ዕንቁላሎቿ ይፈለፈላሉ፤ ፍሬው ለፍየል ሊሰጥ ይችላል እንጂ በሰዎች አይበላም። ተርቦች ከፍናፍንት ዛፍ ተወልደው ሴት ተርቦቹ የሴት ዛፍ እንዲያገኙ ገበሬው የፍናፍንት ዛፍ ቅጠል ከአንስት ዛፍ ቅርንጫፍ ይሰቅላል። አንዳንድ የበለስ አይነት ያለ ተርብ ያፈራል፤ ነገር ግን የነዚህ ፍሬዎች መካን ይሆናሉ። ዳሩ ግን በለሶች በእፃዊ ተዋልዶ ለማብዛት በተለይ ስለሚመቹ፣ ይህ ዘዴ የተለመደና ፈጣን የመራቦ ዘዴ ነው።

እስልምና፣ በሕንዱ፣ በቡድሂስትና በጃይን እምነቶች፣ በለሶች የተቀደሱ ዛፎች ሆነው ይቆጠራሉ። በክርስትናም በአይሁድም በኩል በለስ ወይም ሾላ በብሉይ ኪዳን ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል። ለምሳሌ በአንዳንድ ሥፍራ በትንቢት፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ሰው ሁሉ በራሱ ወይንና በለስ ሥር እንደሚቀመጥ ይላል። በተጨማሪ በኦሪት ዘፍጥረት 3፡7 ዘንድ አዳምሕይዋን ከበለስ ቅጠል ልብስ ሠሩላቸው። ከዚህ የተነሣ በተለይ በተዋሕዶ ቤ.ክ. የበለስ ፍሬ ወይም እፀ-በለስ እግዚአብሔር እንዳትበሉት ብሎ ያዘዛቸው ፍሬ መሆኑን በመገመት ይታመናል። ሆኖም በሌላ አስተሳስብ የተከለከለው ፍሬ መታወቂያ ወይን ወይም ቱፋህ ነበር። መታወቂያው በመጽሐፉ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በእርግጥ በለስ ማለቱ ነበር ልንል አንችልም። በአዲስ ኪዳን ውስጥ ደግሞ በለስ በክርስቶስ ምሳሌዎች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል፤ በማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 11 መሠረት ኢየሱስም አንዲቱን በለስ ረግሞ ነበር።