ከ«ጁፒተር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
q
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ጁፒተር'''፡ [[መሬት]] በምትገኝበት ማለትም [[ሚልክ ዌይ]] ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ [[ፕላኔት]] ነው። ይህ ፕላኔት ከ[[ፀሐይ]] ባለው ርቀት 5ኛ ( አምስተኛ ) ነው። ከበፊቱ [[ኣጣርድ|ሜርኩሪ]]፣ [[ቬነስ]]፣ [[መሬት]] እና [[ማርስ]] የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ [[ሳተርን]]፣ [[ኡራኑስ]]፣ [[ነፕቲዩን]] እና [[ፕሉቶ]] የተባሉት ይገኛሉ።
'''ጁፒተር'''፡ [[መሬት]] በምትገኝበት ማለትም [[ሚልክ ዌይ]] ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ [[ፕላኔት]] ነው። ይህ ፈለክ ከ[[ፀሐይ]] ባለው ርቀት 5ኛ ( አምስተኛ ) ነው። ከበፊቱ [[ኣጣርድ|ሜርኩሪ]]፣ [[ቬነስ]]፣ [[መሬት]] እና [[ማርስ]] የተባሉ ፈለኮች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ [[ሳተርን]]፣ [[ኡራኑስ]]፣ [[ነፕቲዩን]] እና [[ፕሉቶ]] የተባሉት ይገኛሉ።
[[ስዕል:600px-Jupiter.jpg|thumb|right]]
[[ስዕል:600px-Jupiter.jpg|thumb|right]]


ይህ ፕላኔት በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፕላኔቶች በግዝፈቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የ[[ጋዝ]] ክምችት እንደሆነ ይታመናል። ይህም የጸሃይን አንድ አንድ ሺኛ ( 1/1000ኛ ) ብቻ ክብደት እንዲኖረው ያደርገዋል። ነገር ግን የሌሎቹን ፕላኔቶች ድምር ክብደት በሁለት ከግማሽ እጥፍ ( 2.5x) ይሆናል። በረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች [[ሳተርን]]፣ [[ኡራኑስ]]፣ [[ነፕቲዩን]] እና ራሱ ጁፒተር ናቸው። በአብዛሃኛው [[ሃይድሮጅን]] ከተባለ ጋዝ እና ሩቡን ( 1/4 ኛውን ) ክብደት ከሚይዘው [[ሂሊየም]] ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው።
ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፈለኮች በግዝፈቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የ[[ጋዝ]] ክምችት እንደሆነ ይታመናል። ይህም የጸሃይን አንድ አንድ ሺኛ ( 1/1000ኛ ) ብቻ ክብደት እንዲኖረው ያደርገዋል። ነገር ግን የሌሎቹን ፈለኮች ድምር ክብደት በሁለት ከግማሽ እጥፍ ( 2.5x) ይሆናል። በረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፈለኮች [[ሳተርን]]፣ [[ኡራኑስ]]፣ [[ነፕቲዩን]] እና ራሱ ጁፒተር ናቸው። በአብዛሃኛው [[ሃይድሮጅን]] ከተባለ ጋዝ እና ሩቡን ( 1/4 ኛውን ) ክብደት ከሚይዘው [[ሂሊየም]] ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው።


ጁፒተር ስልሳ ሦስት ጨረቃዎች አሏት። ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ማለትም አዮ ፣ዩሮፓ፣ ጋኒሜድ እና ካሊስቶ የጋሊሊዮ ጨረቃዎች በመባል ይታወቃሉ።
ጁፒተር ስልሳ ሦስት ጨረቃዎች አሏት። ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ማለትም አዮ ፣ዩሮፓ፣ ጋኒሜድ እና ካሊስቶ የጋሊሊዮ ጨረቃዎች በመባል ይታወቃሉ።

እትም በ05:30, 22 ኦገስት 2017

ጁፒተርመሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው። ይህ ፈለክ ከፀሐይ ባለው ርቀት 5ኛ ( አምስተኛ ) ነው። ከበፊቱ ሜርኩሪቬነስመሬት እና ማርስ የተባሉ ፈለኮች ይገኛሉ። ኸበስተኋላው ደግሞ ሳተርንኡራኑስነፕቲዩን እና ፕሉቶ የተባሉት ይገኛሉ።

ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፈለኮች በግዝፈቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። ግዙፍ የጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል። ይህም የጸሃይን አንድ አንድ ሺኛ ( 1/1000ኛ ) ብቻ ክብደት እንዲኖረው ያደርገዋል። ነገር ግን የሌሎቹን ፈለኮች ድምር ክብደት በሁለት ከግማሽ እጥፍ ( 2.5x) ይሆናል። በረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፈለኮች ሳተርንኡራኑስነፕቲዩን እና ራሱ ጁፒተር ናቸው። በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን ከተባለ ጋዝ እና ሩቡን ( 1/4 ኛውን ) ክብደት ከሚይዘው ሂሊየም ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው።

ጁፒተር ስልሳ ሦስት ጨረቃዎች አሏት። ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ማለትም አዮ ፣ዩሮፓ፣ ጋኒሜድ እና ካሊስቶ የጋሊሊዮ ጨረቃዎች በመባል ይታወቃሉ።