ከ«የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
ጽሑፉ በ«hjhgifcfyciyifftftytdydtrdtrdytrststsyrsrsfrtrdtyrdytdty» ተተካ። |
አንድ ለውጥ 343036 ከ50.248.239.43 (ውይይት) ገለበጠ |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[ስዕል:Priesterweihe in Schwyz 2.jpg|470px|thumb|የሮሜ ቄሳውንት በስዊስ አገር]] |
|||
hjhgifcfyciyifftftytdydtrdtrdytrststsyrsrsfrtrdtyrdytdty |
|||
'''የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን''' ከ[[ክርስትና]] ዋና አብያተ ክርስቲያናት ቅርንጫፎች አንዱ ነው። |
|||
ከ[[ቫቲካን ከተማ]] በላይ በአሁኑ ወቅት [[የመንግሥት ሃይማኖት]] በ[[ኮስታ ሪካ]]፣ [[ሊክተንስታይን]]፣ [[ማልታ]]፣ እና [[ሞናኮ]] ነው። በተጨማሪ በ[[አንዶራ]]፣ [[አርጀንቲና]]፣ [[ዶሚኒካን ሪፐብሊክ]]፣ [[ኤል ሳልቫዶር]]፣ [[ፓናማ]]፣ [[ፓራጓይ]]፣ [[ፔሩ]]ና [[ፖላንድ]]፣ እንዲሁም በ[[ፈረንሳይ]]ና በ[[ስዊስ]] ክፍላገራት ውስጥ የመንግሥት ድጋፍ ወይም ዕውቅና በይፋ ተስጥቷል። |
|||
የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ሐዋርያ [[ቅዱስ ጴጥሮስ]] ወደ [[ሮሜ]] ከተማ ሔደው የሮሜ ቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ (ኤጲስ ቆጶስ) እንደ ሆኑ ይታመናል። ከዚያ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ ወይም [[ፓፓ]] ከ[[ኢየሩሳሌም]]፣ [[አንጾኪያ]]፣ [[እስክንድርያ]] ጵጵሳት ጋራ የመላው ክርስቲያን ዓለም መሪዎች ሆኑ። |
|||
በ[[372]] ዓም [[የተሰሎንቄ ዐዋጅ]] ከንጉሥ [[ቴዎዶስዮስ]]ና ከጵጵሳት ወጥቶ [[የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖት]]ና [[ትምህርተ ሥላሴ]] [[የሮሜ መንግሥት]] [[መንግሥት ሃይማኖት]] እንድሆኑ አደረጋቸው። በዚህ ወቅት የመላው ቤተክርስቲያን ስም በይፋ «አንዲቱ ቅድስት ካቶሊክ ኦርቶዶክስና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን» ነበር። |
|||
በ[[443]] ዓም ከ[[ከልቄዶን ጉባኤ]] በኋላ የሮሜ ፓፓ ከአንጾኪያና ከእስክንድሪያ ጵጵሳት በ[[ኢየሱስ]] [[ተዋሕዶ]] ባሕርይ ክርክር ሳቢያ ተለይተው፣ በኋላ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ»፣ የተዋሕዶም «ሐዋርያዊ» በመባል ታወቁ። |
|||
እንደገና በ[[1046]] ዓም ከ«[[ታላቅ መነጣጠል]]» ቀጥሎ የ[[ቁስጥንጥንያ]] ጳጳስ ከሮሜ ፓፓ ሲለያዩ፣ ከዚያ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ»፣ የቁስጥንጥንያም «ኦርቶዶክስ» («[[ምሥራቅ ኦርቶዶክስ]]») በመባል ታወቁ። |
|||
(በኦፊሴል ግን እነዚህ አብያተ ክርስቲያን ሁሉ «ካቶሊክ» (ሁሉን-አቅፍ)፣ «ኦርቶዶክስ» (ትክክለኛ ትምህርት) እና «ሐዋርያዊ» ለሚሉ ስያሜዎች ይግባኝ ያደርጋሉ።) |
|||
እንደገና ከ[[1515]] ዓም ጀምሮ በ[[ፕሮቴስታንት ንቅናቄ]] አንዳንድ አገራት ከሮሜ ፓፓ መሪነት ተለይተው የ[[ፕሮቴስታንት]] አብያተ ክርስቲያናት መሠረቱ። |
|||
አሁን የሮሜ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እጅግ በሰፊ በብዙ አገራት በዓለሙ ይገኛል። የሮሜ ፓፓ አሁንም እንደ ወትሮ መሪያቸው ነው። በዚሁ ወቅት የሮሜ ፓፓ ማዕረግ የያዘው «ፓፓ [[ፍራንሲስ]]» ተብሏል። |
|||
{{መዋቅር-ሃይማኖት}} |
|||
[[መደብ:የክርስትና ክፍልፋዮች]] |
እትም በ01:39, 14 ኦክቶበር 2017
የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ከክርስትና ዋና አብያተ ክርስቲያናት ቅርንጫፎች አንዱ ነው።
ከቫቲካን ከተማ በላይ በአሁኑ ወቅት የመንግሥት ሃይማኖት በኮስታ ሪካ፣ ሊክተንስታይን፣ ማልታ፣ እና ሞናኮ ነው። በተጨማሪ በአንዶራ፣ አርጀንቲና፣ ዶሚኒካን ሪፐብሊክ፣ ኤል ሳልቫዶር፣ ፓናማ፣ ፓራጓይ፣ ፔሩና ፖላንድ፣ እንዲሁም በፈረንሳይና በስዊስ ክፍላገራት ውስጥ የመንግሥት ድጋፍ ወይም ዕውቅና በይፋ ተስጥቷል።
የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስ ወደ ሮሜ ከተማ ሔደው የሮሜ ቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ (ኤጲስ ቆጶስ) እንደ ሆኑ ይታመናል። ከዚያ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ ወይም ፓፓ ከኢየሩሳሌም፣ አንጾኪያ፣ እስክንድርያ ጵጵሳት ጋራ የመላው ክርስቲያን ዓለም መሪዎች ሆኑ።
በ372 ዓም የተሰሎንቄ ዐዋጅ ከንጉሥ ቴዎዶስዮስና ከጵጵሳት ወጥቶ የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትና ትምህርተ ሥላሴ የሮሜ መንግሥት መንግሥት ሃይማኖት እንድሆኑ አደረጋቸው። በዚህ ወቅት የመላው ቤተክርስቲያን ስም በይፋ «አንዲቱ ቅድስት ካቶሊክ ኦርቶዶክስና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን» ነበር።
በ443 ዓም ከከልቄዶን ጉባኤ በኋላ የሮሜ ፓፓ ከአንጾኪያና ከእስክንድሪያ ጵጵሳት በኢየሱስ ተዋሕዶ ባሕርይ ክርክር ሳቢያ ተለይተው፣ በኋላ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ-ኦርቶዶክስ»፣ የተዋሕዶም «ሐዋርያዊ» በመባል ታወቁ።
እንደገና በ1046 ዓም ከ«ታላቅ መነጣጠል» ቀጥሎ የቁስጥንጥንያ ጳጳስ ከሮሜ ፓፓ ሲለያዩ፣ ከዚያ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ»፣ የቁስጥንጥንያም «ኦርቶዶክስ» («ምሥራቅ ኦርቶዶክስ») በመባል ታወቁ።
(በኦፊሴል ግን እነዚህ አብያተ ክርስቲያን ሁሉ «ካቶሊክ» (ሁሉን-አቅፍ)፣ «ኦርቶዶክስ» (ትክክለኛ ትምህርት) እና «ሐዋርያዊ» ለሚሉ ስያሜዎች ይግባኝ ያደርጋሉ።)
እንደገና ከ1515 ዓም ጀምሮ በፕሮቴስታንት ንቅናቄ አንዳንድ አገራት ከሮሜ ፓፓ መሪነት ተለይተው የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት መሠረቱ።
አሁን የሮሜ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እጅግ በሰፊ በብዙ አገራት በዓለሙ ይገኛል። የሮሜ ፓፓ አሁንም እንደ ወትሮ መሪያቸው ነው። በዚሁ ወቅት የሮሜ ፓፓ ማዕረግ የያዘው «ፓፓ ፍራንሲስ» ተብሏል።