ከ«ኃይል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
{{መንታ}} |
{{መንታ}} |
||
ጉልበት |
|||
'''ኃይል''' የተለያዩ ትርጉሞች አሉት። በጠቅላላው «ለውጥ የማስካሂድ ማንኛውም ችሎታ» ማለት ነው። |
'''ኃይል''' የተለያዩ ትርጉሞች አሉት። በጠቅላላው «ለውጥ የማስካሂድ ማንኛውም ችሎታ» ማለት ነው። |
||
*በ[[ፊዚክስ]]፦ [[ሃይል (ፊዚክስ)]] ማለት በተወሰነ [[ |
*በ[[ፊዚክስ]]፦ [[ሃይል (ፊዚክስ)]] ማለት በተወሰነ [[ጊዜ]] ምን ያህል [[ሥራ]] እንደሚፈጸም (ምን ያህል [[ጉልበት]] ወደ ሥራ እንደሚቀየር) የሚያመልከት ቁጥር ነው። የዚህ ኅይል መስፈርያ [[ዋት]] ይባላል። |
||
**የመብራት ኃይል ወይም [[ኤሌክትሪክ]] - ይህ አይነት ኃይል ከ[[ኃይል ማመንጫ ጣቢያ]] የሚፈጠር ነው። |
**የመብራት ኃይል ወይም [[ኤሌክትሪክ]] - ይህ አይነት ኃይል ከ[[ኃይል ማመንጫ ጣቢያ]] የሚፈጠር ነው። |
||
*በ[[ሰው ልጅ ጥናት]]፣ ኃይል ማለት አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ ያለው ተጽዕኖ ወይም ሥልጣን ማለት ነው። |
*በ[[ሰው ልጅ ጥናት]]፣ ኃይል ማለት አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ ያለው ተጽዕኖ ወይም ሥልጣን ማለት ነው። |
||
*በ[[ፖለቲከ]] ረገድ፣ ኃይል ማለት አንድ ሀገር ሌላውን የሚያስገድድበት ጉልበት ነው። ይህ አይነት ኃይል ከሠራዊቱ ወይም ከሀብቱ ብዛት የሚወጣ ሊሆን ይችላል። |
*በ[[ፖለቲከ]] ረገድ፣ ኃይል ማለት አንድ ሀገር ሌላውን የሚያስገድድበት ጉልበት ነው። ይህ አይነት ኃይል ከሠራዊቱ ወይም ከሀብቱ ብዛት የሚወጣ ሊሆን ይችላል። |
||
**የጦር ሠራዊት እራሱም ኃይል ተብሎ ሊሰየም ሲችል በዚህ በኩል ወደ[[አየር ኃይል]]፣ [[መርከብ ኃይል]]፣ ወዘተ ተከፍሏል። |
**የጦር ሠራዊት እራሱም ኃይል ተብሎ ሊሰየም ሲችል በዚህ በኩል ወደ [[አየር ኃይል]]፣ [[መርከብ ኃይል]]፣ ወዘተ ተከፍሏል። |
||
*በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] ውስጥ የ[[እግዚአብሔር]] ኃይል ወይም ሥልጣን በብዛት ይጠቀሣል። ለምሳሌ መክብብ 8፡8፣ 1 ሳም. 2፡4፣ መዝሙር 61፡11። |
*በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] ውስጥ የ[[እግዚአብሔር]] ኃይል ወይም ሥልጣን በብዛት ይጠቀሣል። ለምሳሌ መክብብ 8፡8፣ 1 ሳም. 2፡4፣ መዝሙር 61፡11። |
||
[[az:Hakimiyyət]] |
|||
[[ca:Potència]] |
|||
[[es:Poder]] |
|||
[[fr:Puissance]] |
|||
[[it:Potenza]] |
|||
[[lt:Galia]] |
|||
[[nl:Macht]] |
|||
[[pt:Poder (desambiguação)]] |
በ02:10, 30 ዲሴምበር 2017 የታተመው ያሁኑኑ እትም
ኃይል የተለያዩ ትርጉሞች አሉት። በጠቅላላው «ለውጥ የማስካሂድ ማንኛውም ችሎታ» ማለት ነው።
- በፊዚክስ፦ ሃይል (ፊዚክስ) ማለት በተወሰነ ጊዜ ምን ያህል ሥራ እንደሚፈጸም (ምን ያህል ጉልበት ወደ ሥራ እንደሚቀየር) የሚያመልከት ቁጥር ነው። የዚህ ኅይል መስፈርያ ዋት ይባላል።
- የመብራት ኃይል ወይም ኤሌክትሪክ - ይህ አይነት ኃይል ከኃይል ማመንጫ ጣቢያ የሚፈጠር ነው።
- በሰው ልጅ ጥናት፣ ኃይል ማለት አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ ያለው ተጽዕኖ ወይም ሥልጣን ማለት ነው።
- በፖለቲከ ረገድ፣ ኃይል ማለት አንድ ሀገር ሌላውን የሚያስገድድበት ጉልበት ነው። ይህ አይነት ኃይል ከሠራዊቱ ወይም ከሀብቱ ብዛት የሚወጣ ሊሆን ይችላል።
- በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግዚአብሔር ኃይል ወይም ሥልጣን በብዛት ይጠቀሣል። ለምሳሌ መክብብ 8፡8፣ 1 ሳም. 2፡4፣ መዝሙር 61፡11።