ከ«ነሐሴ ፴» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: ኮንጎ - Changed link(s) to ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ |
ጥ Bot-assisted disambiguation: ሉቃስ - Changed link(s) to የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''[[ነሐሴ 30|ነሐሴ ፴]]''' |
'''[[ነሐሴ 30|ነሐሴ ፴]]''' |
||
በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ[[ሉቃስ]] ፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ [[ዮሐንስ]] ፣ [[ማቴዎስ]] እና [[ማርቆስ]] ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ። |
በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ[[የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር|ሉቃስ]] ፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ [[ዮሐንስ]] ፣ [[ማቴዎስ]] እና [[ማርቆስ]] ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ። |
||
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
እትም በ20:28, 4 ፌብሩዌሪ 2018
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፮ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፭ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፮፻፶፰ ዓ/ም - ለሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት የጋየው የሎንዶን “ታላቁ ቃጠሎ” በከተማዋ ፲ ሺህ ሕንጻዎችን ካወደመ በኋላ አቆመ።
- ፲፯፻፺፪ ዓ/ም - የፈረንሳይ ንጉሠ ነገሥት ናፖሌዎን የማልታን ደሴት በጦር ኃይል ግዴታ ለታላቋ ብሪታንያ ለቀቀ።
- ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኮንጎ ፕሬዚደንት ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ ከሥልጣናቸው ሽረው በቁም እሥራት ላይ አዋሏቸው።
- ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የግጥም ጠቢቡ ሌዎፖልድ ሴዳር ሴንግሆር በሴኔጋል የመጀመሪያ ፕሬዚደንት ሆእው ተመረጡ።
- ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቦክሰኛው ሞሀመድ አሊ (የቀድሞው ካሲየስ ክሌይ) በሮማው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር በመለስተኛ ክብደት ወርቅ ተሸለመ።
- ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - ሙኒክ ላይ በተካሄደው የበጋ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ “ጥቁር መስከረም” ("Black September") የተባለ የፍልስጥኤም ሽብርተኛ ቡድን የእስራኤልን ተወዳዳሪዎችና አሰልጣኞች በአፈና ከያዘ በኋላ አሥራ አንዱን ገደላቸው።
ልደት
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |