ከ«ኅዳር ፲፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: አፋር - Changed link(s) to አፋር (ክልል) |
ጥ Bot-assisted disambiguation: ሉቃስ - Changed link(s) to የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[ኅዳር 15|ኅዳር ፲፭]] ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፸፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፪፻፺፩ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፪፻፺ ቀናት ይቀራሉ። |
[[ኅዳር 15|ኅዳር ፲፭]] ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፸፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር|ሉቃስ]] ፪፻፺፩ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፪፻፺ ቀናት ይቀራሉ። |
||
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች== |
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች== |
እትም በ20:31, 4 ፌብሩዌሪ 2018
ኅዳር ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
፲፱፻፶፮ ዓ.ም. ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲን ገድለሃል ተብሎ የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ ዳላስ የፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ ዓለም አቀፍ ጋዜጠኞችና ቴሌቪዝን ድርጊቱን ለዓለም እየሰራጩ ሳሉ፤ ጃክ ሩቢ የሚባለው ሰው ኦዝዋልድን በሽጉጥ ገደለው።
፲፱፻፶፰ ዓ.ም. አምባገነኑ ጆሴፍ ዴዚሬ ሞቡቱ በኮንጎ የመሪነትን ሥልጣን በጉልበት ጨበጠ። በ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. የአገሪቱን ስም ቀይሮ ዛይር ተባለች። እሱም በአምባገነነንነት ሠላሣ ሁለት ዓመታት ከገዛ በኋላ በ፲፱፻፺ ዓ.ም. በኃይል ከሥልጣን ተወገደ።
፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ዶናልድ ዮሃንሰን እና ቶም ግሬይ አፋር ክልል ውስጥ ከ ሦሥት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዓመታት በፊት የኖረችውን የድንቅነሽን ዓጽም አገኙ።
፲፱፻፸፰ ዓ.ም. የግብጽ ወታደራዊ ፈጥኖ ደራሽ ቡድን ተጠልፎ ማልታ ደሴት ላይ ከነመንገደኞቹ በጠላፊዎቹ ቁጥጥር ስር የነበረውን የዓየር ተሽከርካሪ ሲያስለቅቁ ሃምሣ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ።
ልደት
ዕለተ ሞት
፲፱፻፶፮ ዓ.ም. – ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲን ገድለሃል ተብሎ የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ