ከ«ጣና ሐይቅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
No edit summary |
የአባይ ምንጭ ግሽአባይ ነው። |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ጣና ሐይቅ''' |
'''ጣና ሐይቅ''' ከ[[ኢትዮጵያ]] አንደኛ ትልቁ [[ሐይቅ]] ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በ[[ደጋ ደሴት]]) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ [[ክርስትና]]ን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው [[አቡነ ሰላማ]] መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ። |
||
የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች [[ርብ]]፣ [[ጉማሬ ወንዝ]] ና [[ትንሹ አባይ]] በመባል ይታወቃሉ። |
የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች [[ርብ]]፣ [[ጉማሬ ወንዝ]] ና [[ትንሹ አባይ]] በመባል ይታወቃሉ። |
እትም በ08:30, 15 ሜይ 2018
ጣና ሐይቅ ከኢትዮጵያ አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በደጋ ደሴት) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።
የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች ርብ፣ ጉማሬ ወንዝ ና ትንሹ አባይ በመባል ይታወቃሉ።
የዓሳ ምርት
አሁን ባለው ይዞታ የጣና ሃይቅ 1,454 ቶን አሳ በአመት ይመረታል። ነገር ግን ይሄ የምርት ሃይቁ ያለምንም ችግር ሊያስተናግድው ከሚችለው 15 በመቶው ያህል ብቻ ነው።
ታሪካዊ የጣና ክፍሎች
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |
.