ከ«ጎንደር ከተማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
No edit summary |
ጥ የ109.222.220.213ን ለውጦች ወደ 2605:3E80:700:10:0:0:0:3FA1 እትም መለሰ። Tag: Rollback |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[ስዕል:400px-GonderHuge.jpg|thumb|400px|right|ከተማው ከላይ ሲታይ የ[[ፋሲለደስ]] ግምብ መሀል ላይ]] |
[[ስዕል:400px-GonderHuge.jpg|thumb|400px|right|ከተማው ከላይ ሲታይ የ[[ፋሲለደስ]] ግምብ መሀል ላይ]] |
||
'''ጎንደር''' ቀደም ሲል [[የጎንደር ጠቅላይ ግዛት]] ዛሬ የጎንደር ክፍለ ሐገር እና የጥንትዋ [[ኢትዮጵያ]] [[ዋና ከተማ]] ነበር። ጎንደር ክፍለህገር በሰባት አውራጅዎች ይከፈላል። እነዚህም አውራጃዎች ከነዋና ከተማቸው የሚከተሉት ናቸው፤ ወገራ አውራጃ ዋና ከተማው ዳባት፣ ሰሜን አውራጃ ዋና ከተማው ደባርቅ፣ ደብረታቦር አውራጃ ዋና ከተማው ደብረታቦር፣ ሊቦ አውራጃ ዋና ከተማው አዲስ ዘመን፣ ጋይት አውራጃ ዋና ከተማው ንፋስ መውጫ፣ ጭልጋ አውራጃ ዋና ከተማው አይክል፣ ጎንደር ዙሪያ አውራጅ ዋና ከተማው ጎንደር ናቸው።ዛሬ በስሜን [[ጎንደር ዞን]] በ[[አማራ ክልል]] ሲገኝ ከ[[ጣና ሃይቅ]] ሰሜን አንገረብ ወንዝ ላይ ከሰሜን ተራራ ወደ ደቡብ ምእራብ ሰፍሮ ይገኛል። በ{{coor dm|12|36|N|37|28|E|type:city}} ላይ ነው። አጼ [[ፋሲለደስ]] ጎንደርን እንደ ዋና ከተማነት ለመጀመሪያ ጊዜ ይጠቀሙ እንጂ ከዚያ በፊት በአካባቢው ሰወች ይኖሩበት እንደነበር ታሪክ አለ። ሆኖም ግን ከተማው በታሪክ የገነነው አጼ ፋሲለደስ በአሁኑ [[ፋሲል ግቢ]] ወይም [[የነገሥታት ግቢ]] ውስጥ የ[[ፋሲል ግንብ]]ን በ1636 ሲያንጽ ነበር። |
'''ጎንደር''' ቀደም ሲል [[የጎንደር ጠቅላይ ግዛት]] ዛሬ የጎንደር ክፍለ ሐገር እና የጥንትዋ [[ኢትዮጵያ]] [[ዋና ከተማ]] ነበር። ጎንደር ክፍለህገር በሰባት አውራጅዎች ይከፈላል። እነዚህም አውራጃዎች ከነዋና ከተማቸው የሚከተሉት ናቸው፤ ወገራ አውራጃ ዋና ከተማው ዳባት፣ ሰሜን አውራጃ ዋና ከተማው ደባርቅ፣ ደብረታቦር አውራጃ ዋና ከተማው ደብረታቦር፣ ሊቦ አውራጃ ዋና ከተማው አዲስ ዘመን፣ ጋይት አውራጃ ዋና ከተማው ንፋስ መውጫ፣ ጭልጋ አውራጃ ዋና ከተማው አይክል፣ ጎንደር ዙሪያ አውራጅ ዋና ከተማው ጎንደር ናቸው።ዛሬ በስሜን [[ጎንደር ዞን]] በ[[አማራ ክልል]] ሲገኝ ከ[[ጣና ሃይቅ]] ሰሜን አንገረብ ወንዝ ላይ ከሰሜን ተራራ ወደ ደቡብ ምእራብ ሰፍሮ ይገኛል። በ{{coor dm|12|36|N|37|28|E|type:city}} ላይ ነው። አጼ [[ፋሲለደስ]] ጎንደርን እንደ ዋና ከተማነት ለመጀመሪያ ጊዜ ይጠቀሙ እንጂ ከዚያ በፊት በአካባቢው ሰወች ይኖሩበት እንደነበር ታሪክ አለ። ሆኖም ግን ከተማው በታሪክ የገነነው አጼ ፋሲለደስ በአሁኑ [[ፋሲል ግቢ]] ወይም [[የነገሥታት ግቢ]] ውስጥ የ[[ፋሲል ግንብ]]ን በ1636 ሲያንጽ ነበር። |
||
ትልቅ ትዝታዎች ያሉት ትልቅ ዝሙት አዳሪ ነዎት. |
|||
እሺ, እስካሁን አልገደልኩም? እንደምታውቁት, ከፊት, ከኋላ, ከጎን በኩል እወስዳቸዋለሁ |
|||
የማእከላዊ እስታቲስቲክ ባለስልጣን በ1998 ቁጥሩ ጎንደር 194,773 የህዝብ ብዛት ስትይዝ ከነሱም 97,625 ወንዶች ሲሆኑ 97,148 ሴቶች ናችው። |
የማእከላዊ እስታቲስቲክ ባለስልጣን በ1998 ቁጥሩ ጎንደር 194,773 የህዝብ ብዛት ስትይዝ ከነሱም 97,625 ወንዶች ሲሆኑ 97,148 ሴቶች ናችው። |
እትም በ10:55, 19 ጁላይ 2018
ጎንደር ቀደም ሲል የጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዛሬ የጎንደር ክፍለ ሐገር እና የጥንትዋ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበር። ጎንደር ክፍለህገር በሰባት አውራጅዎች ይከፈላል። እነዚህም አውራጃዎች ከነዋና ከተማቸው የሚከተሉት ናቸው፤ ወገራ አውራጃ ዋና ከተማው ዳባት፣ ሰሜን አውራጃ ዋና ከተማው ደባርቅ፣ ደብረታቦር አውራጃ ዋና ከተማው ደብረታቦር፣ ሊቦ አውራጃ ዋና ከተማው አዲስ ዘመን፣ ጋይት አውራጃ ዋና ከተማው ንፋስ መውጫ፣ ጭልጋ አውራጃ ዋና ከተማው አይክል፣ ጎንደር ዙሪያ አውራጅ ዋና ከተማው ጎንደር ናቸው።ዛሬ በስሜን ጎንደር ዞን በአማራ ክልል ሲገኝ ከጣና ሃይቅ ሰሜን አንገረብ ወንዝ ላይ ከሰሜን ተራራ ወደ ደቡብ ምእራብ ሰፍሮ ይገኛል። በ12°36′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°28′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው። አጼ ፋሲለደስ ጎንደርን እንደ ዋና ከተማነት ለመጀመሪያ ጊዜ ይጠቀሙ እንጂ ከዚያ በፊት በአካባቢው ሰወች ይኖሩበት እንደነበር ታሪክ አለ። ሆኖም ግን ከተማው በታሪክ የገነነው አጼ ፋሲለደስ በአሁኑ ፋሲል ግቢ ወይም የነገሥታት ግቢ ውስጥ የፋሲል ግንብን በ1636 ሲያንጽ ነበር።
የማእከላዊ እስታቲስቲክ ባለስልጣን በ1998 ቁጥሩ ጎንደር 194,773 የህዝብ ብዛት ስትይዝ ከነሱም 97,625 ወንዶች ሲሆኑ 97,148 ሴቶች ናችው።
-
የጎንደር ከተማ በ1808
-
የጎንደር ከተማ በ1854
-
የጎንደር ከተማ በ1876
-
የጎንደር ከተማ በ1876
-
የጎንደር ከተማ በ1877
-
የጎንደር ከተማ በ1927
-
የጎንደር ግምብ አንድ አንድ ክፍሉ ሳይፈራርስ
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |
|