ከ«በደሌ ከተማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
በደሌ ሳይሄዱ እንዳይሞቱ
አንድ ለውጥ 347917 ከ197.156.80.8 (ውይይት) ገለበጠ፣ የስልክ ቁጥር በዚሕ አይሰጠም
Tag: Undo
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
በደሌ ከተማ በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍል የምትገኝ ከተማ ስትሆን በኦሮሚያ ክልል የቡኖ በደሌ ዞን ዋና መቀመጫ ናት::በደሌ ከአዲስ አበባ በ483 ኪ.ሜ ከጅማ ደግሞ በ145 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች :: ከተማዋ ወደ መቱ ጎሬና ጋምቤላ እንዲሁም ወደ ነቀምት ብሎም ጅማና አዲስ አበባ የሚወስዱ መንገዶች አቋርጠዋት ያልፋሉ:: የዚህች ከተማ ነዋሪዎች የሚመቹና ተቻችለው ለዘመናት የኖሩ ከመሆናቸውም በላይ አሁን እየመጣ ባለው የከተማዋ እድገት ደስተኞች ናቸው.............................. ለበለጠ መረጃ 0917399190 ይጠቀሙ
በደሌ ከተማ በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍል የምትገኝ ከተማ ስትሆን በኦሮሚያ ክልል የቡኖ በደሌ ዞን ዋና መቀመጫ ናት::በደሌ ከአዲስ አበባ በ483 ኪ.ሜ ከጅማ ደግሞ በ145 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች :: ከተማዋ ወደ መቱ ጎሬና ጋምቤላ እንዲሁም ወደ ነቀምት ብሎም ጅማና አዲስ አበባ የሚወስዱ መንገዶች አቋርጠዋት ያልፋሉ:: የዚህች ከተማ ነዋሪዎች የሚመቹና ተቻችለው ለዘመናት የኖሩ ከመሆናቸውም በላይ አሁን እየመጣ ባለው የከተማዋ እድገት ደስተኞች ናቸው

እትም በ10:09, 20 ጁላይ 2018

በደሌ ከተማ በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍል የምትገኝ ከተማ ስትሆን በኦሮሚያ ክልል የቡኖ በደሌ ዞን ዋና መቀመጫ ናት::በደሌ ከአዲስ አበባ በ483 ኪ.ሜ ከጅማ ደግሞ በ145 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች :: ከተማዋ ወደ መቱ ጎሬና ጋምቤላ እንዲሁም ወደ ነቀምት ብሎም ጅማና አዲስ አበባ የሚወስዱ መንገዶች አቋርጠዋት ያልፋሉ:: የዚህች ከተማ ነዋሪዎች የሚመቹና ተቻችለው ለዘመናት የኖሩ ከመሆናቸውም በላይ አሁን እየመጣ ባለው የከተማዋ እድገት ደስተኞች ናቸው