ከ«1967» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦ | መስመር፡ 2፦ | ||
'''1967 አመተ ምኅረት''' |
'''1967 አመተ ምኅረት''' |
||
* [[መስከረም 2]] ቀን - ኰሙኒስት [[ደርግ]] የ[[ኢትዮጵያ]]ን ንጉሠ ነገሥት [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን አሠሩዋቸው። |
|||
* [[መስከረም 5]] ቀን - ጄኔራል [[አማን አንዶም]] የደርግ ሊቀ መንበር ተሰየመ። |
|||
* [[ኅዳር 14]] ቀን - አማን አንዶምና ሌሎች ባለሥልጣናት በደርግ ተገደሉ፤ [[ተፈሪ በንቲ]] በ[[ኅዳር 19]] ቀን ሊቀ መንበር ተሾመ። |
|||
* [[ኅዳር 15]] ቀን - የ«[[ድንቅ ነሽ]]» አጽም በ[[አፋር ክልል]] ውስጥ ተገኘ። |
* [[ኅዳር 15]] ቀን - የ«[[ድንቅ ነሽ]]» አጽም በ[[አፋር ክልል]] ውስጥ ተገኘ። |
||
* [[ታኅሣሥ 4]] ቀን - [[ማልታ]] [[ንግሥት ኤልሳቤጥ]]ን በይፋ ትቶ ሪፐብሊክ ሆነ። |
|||
* [[ታኅሣሥ 23]] ቀን - የ[[ማላዊ]] ዋና ከተማ ከ[[ዞምባ]] ወደ [[ሊሎንጔ]] ተዛወረ። |
|||
* [[ሚያዝያ 9]] ቀን - የ[[ፕኖም ፔን]] ውድቀት፣ የ[[ክመር ሩዥ]] ኰሙኒስት ሃያላት መላውን [[ካምቦዲያ]] ያዙ። |
|||
* [[ሚያዝያ 22]] ቀን - የ[[ሳይጎን]] ውድቀት፣ የ[[ስሜን ቬትናም]] ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ደቡብ ይዘው [[የቬትናም ጦርነት]] ተጨረሰ። |
|||
* [[ግንቦት 8]] ቀን - [[የሲኪም መንግሥት]] ወደ [[ሕንድ]] ተጨምሮ [[ሲኪም]] ክፍላገር ሆነ። |
|||
* [[ሰኔ 18]] ቀን - [[ሞዛምቢክ]] ከ[[ፖርቱጋል]] ነጻ ወጣ። |
* [[ሰኔ 18]] ቀን - [[ሞዛምቢክ]] ከ[[ፖርቱጋል]] ነጻ ወጣ። |
||
* [[ሰኔ 28]] ቀን - [[ኬፕ ቨርድ]] ከፖርቱጋል ነጻነቱን አገኘ። |
* [[ሰኔ 28]] ቀን - [[ኬፕ ቨርድ]] ከፖርቱጋል ነጻነቱን አገኘ። |
||
* [[ሰኔ 29]] ቀን - [[ኮሞሮስ]] ነጻነት ከ[[ፈረንሳይ]] አዋጀ። |
* [[ሰኔ 29]] ቀን - [[ኮሞሮስ]] ነጻነት ከ[[ፈረንሳይ]] አዋጀ። |
||
* [[ሐምሌ 5]] ቀን - [[ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ]] ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። |
* [[ሐምሌ 5]] ቀን - [[ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ]] ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ። |
||
* [[ነሐሴ 15]] ቀን - የ[[ኩባ]] ሃያላት [[ደቡብ አፍሪካ]]ን ለማቃወም ወደ [[አንጎላ]] ጦርነት ገቡ። |
|||
*[[ሱሪናም]] ነጻነቱን ከ[[ሆላንድ]] አገኘ። |
|||
* [[ነሐሴ 17]] ቀን - የ[[ቭየንትዬን]] ውድቀት፣ የ[[ፓጤት ላው]] ኰሙኒስት ሃያላት መላውን [[ላዎስ]] ያዙ። |
|||
[[ |
[[መደብ:አመታት]] |
||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
በ17:57, 1 ኦክቶበር 2018 የታተመው ያሁኑኑ እትም
ክፍለ ዘመናት፦ | 19ኛ ምዕተ ዓመት - 20ኛ ምዕተ ዓመት - 21ኛ ምዕተ ዓመት |
አሥርታት፦ | 1930ዎቹ 1940ዎቹ 1950ዎቹ - 1960ዎቹ - 1970ዎቹ 1980ዎቹ 1990ዎቹ
|
ዓመታት፦ | 1964 1965 1966 - 1967 - 1968 1969 1970 |
1967 አመተ ምኅረት
- መስከረም 2 ቀን - ኰሙኒስት ደርግ የኢትዮጵያን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን አሠሩዋቸው።
- መስከረም 5 ቀን - ጄኔራል አማን አንዶም የደርግ ሊቀ መንበር ተሰየመ።
- ኅዳር 14 ቀን - አማን አንዶምና ሌሎች ባለሥልጣናት በደርግ ተገደሉ፤ ተፈሪ በንቲ በኅዳር 19 ቀን ሊቀ መንበር ተሾመ።
- ኅዳር 15 ቀን - የ«ድንቅ ነሽ» አጽም በአፋር ክልል ውስጥ ተገኘ።
- ታኅሣሥ 4 ቀን - ማልታ ንግሥት ኤልሳቤጥን በይፋ ትቶ ሪፐብሊክ ሆነ።
- ታኅሣሥ 23 ቀን - የማላዊ ዋና ከተማ ከዞምባ ወደ ሊሎንጔ ተዛወረ።
- ሚያዝያ 9 ቀን - የፕኖም ፔን ውድቀት፣ የክመር ሩዥ ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ካምቦዲያ ያዙ።
- ሚያዝያ 22 ቀን - የሳይጎን ውድቀት፣ የስሜን ቬትናም ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ደቡብ ይዘው የቬትናም ጦርነት ተጨረሰ።
- ግንቦት 8 ቀን - የሲኪም መንግሥት ወደ ሕንድ ተጨምሮ ሲኪም ክፍላገር ሆነ።
- ሰኔ 18 ቀን - ሞዛምቢክ ከፖርቱጋል ነጻ ወጣ።
- ሰኔ 28 ቀን - ኬፕ ቨርድ ከፖርቱጋል ነጻነቱን አገኘ።
- ሰኔ 29 ቀን - ኮሞሮስ ነጻነት ከፈረንሳይ አዋጀ።
- ሐምሌ 5 ቀን - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ነጻነት ከፖርቱጋል አገኘ።
- ነሐሴ 15 ቀን - የኩባ ሃያላት ደቡብ አፍሪካን ለማቃወም ወደ አንጎላ ጦርነት ገቡ።
- ነሐሴ 17 ቀን - የቭየንትዬን ውድቀት፣ የፓጤት ላው ኰሙኒስት ሃያላት መላውን ላዎስ ያዙ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |