ከ«እግዚዕ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Bot: Changing ሃይማኖት to
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''እግዚዕ''' በ[[ግዕዝ]] ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] በ[[ግሪክኛ]] Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።
'''እግዚዕ''' በ[[ግዕዝ]] ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] በ[[ግሪክኛ]] Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።


በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም እመቤት ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "እመቤታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።
በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም ሴት ጌታ ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "ሴት ጌታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።

በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በ[[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።

[[መደብ:ክርስትና]]

እትም በ23:21, 14 ኖቬምበር 2018

እግዚዕግዕዝ ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስግሪክኛ Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።

በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም ሴት ጌታ ማለት ሲሆን "እግዚእትነ" ማለት "ሴት ጌታችን" የሚለውን የማዕረግ አጠራር ለማመልከት ይሰራበታል።