ከ«2 ቱትሞስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
No edit summary |
|||
መስመር፡ 15፦ | መስመር፡ 15፦ | ||
'''፪ ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ''' ([[ግብጽኛ]]፦ /ጀሁቲመስ/) በ[[ጥንታዊ ግብጽ]] የ[[ግብጽ አዲስ መንግሥት]]ና የ[[18ኛው ሥርወ መንግሥት]] ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1501-1487 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። |
'''፪ ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ''' ([[ግብጽኛ]]፦ /ጀሁቲመስ/) በ[[ጥንታዊ ግብጽ]] የ[[ግብጽ አዲስ መንግሥት]]ና የ[[18ኛው ሥርወ መንግሥት]] ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1501-1487 ዓክልበ. የገዛ ነበረ። |
||
2 ቱትሞስ የቀዳሚው የ[[1 ቱትሞስ]]ና የንግሥቱ [[ሙትኖፍረት]] ልጅ ነበር። የ2 ቱትሞስ ዋና ንግሥት ደግሞ ያባቱና የሌላይቱ [[ንግሥት አሕሞስ]] ልጅ ነበረች። የ2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት [[ኢሰት]] ተባለች፣ እርሷም የተከታዩ [[3 ቱትሞስ]] ሆነች። |
2 ቱትሞስ የቀዳሚው የ[[1 ቱትሞስ]]ና የንግሥቱ [[ሙትኖፍረት]] ልጅ ነበር። የ2 ቱትሞስ ዋና ንግሥት ደግሞ ያባቱና የሌላይቱ [[ንግሥት አሕሞስ]] ልጅ [[ሃትሸፕሱት]] ነበረች። የ2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት [[ኢሰት]] ተባለች፣ እርሷም የተከታዩ [[3 ቱትሞስ]] እናት ሆነች። |
||
በ[[ማኔጦን]] መሠረት ለ13-14 ዓመት እንደ ገዛ ባብዛኛው ይቀበላል። አንዳንድ መምህሮች ግን ዘመኑ ከ3-4 አመት በላይ አይሆንም ይላሉ። |
በ[[ማኔጦን]] መሠረት ለ13-14 ዓመት እንደ ገዛ ባብዛኛው ይቀበላል። አንዳንድ መምህሮች ግን ዘመኑ ከ3-4 አመት በላይ አይሆንም ይላሉ። |
||
መስመር፡ 23፦ | መስመር፡ 23፦ | ||
የጦር አለቃው [[አሕሞስ ፐን-ነኽበት]] ደግሞ «[[ሻሱ]]» በተባለ ወገን ላይ ዘምቶ በርካታ ምርከኞች እንደ ያዘ ይላል። እነኚህ በደቡብ [[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] የተገኙት የ[[ኤዶምያስ]] ሰዎች ወይም ሌሎች እንደሚሉ [[ዕብራውያን]] ነበሩ። በተጨማሪ ሌላ የተገኘ ጽሑፍ እንዳለን ዓኸፐረንሬ በ[[ረጨኑ]] ([[ሶርያ]]) እስከ [[ኒይ]] ከተማ ድረስ ዘመተ። ወደ ሶርያ የደረሱ በመርከብ ወይም በመሬት እንደ ደረሱ አልተገለጸም። |
የጦር አለቃው [[አሕሞስ ፐን-ነኽበት]] ደግሞ «[[ሻሱ]]» በተባለ ወገን ላይ ዘምቶ በርካታ ምርከኞች እንደ ያዘ ይላል። እነኚህ በደቡብ [[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] የተገኙት የ[[ኤዶምያስ]] ሰዎች ወይም ሌሎች እንደሚሉ [[ዕብራውያን]] ነበሩ። በተጨማሪ ሌላ የተገኘ ጽሑፍ እንዳለን ዓኸፐረንሬ በ[[ረጨኑ]] ([[ሶርያ]]) እስከ [[ኒይ]] ከተማ ድረስ ዘመተ። ወደ ሶርያ የደረሱ በመርከብ ወይም በመሬት እንደ ደረሱ አልተገለጸም። |
||
የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን እሱ ግን ገና ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት |
የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን እሱ ግን ገና ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት [[ፈርዖን]] ተባለች። በ22ኛ ዓመትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) ዓርፋ ያንጊዜ ፫ ቱትሞስ ለብቻው ፈርዖን ሆነ። |
||
{{S-start}} |
{{S-start}} |
እትም በ01:16, 26 ኖቬምበር 2018
ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ | |
---|---|
የ፪ ቱትሞስ ስዕል በካርናክ ቤተመቅደስ | |
የግብጽ ፈርዖን | |
ግዛት | 1501-1487 ዓክልበ. |
ቀዳሚ | 1 ቱትሞስ |
ተከታይ | ሃትሸፕሱት |
ባለቤት | ሃትሸፕሱት፣ ኢሰት |
ሥርወ-መንግሥት | 18ኛው ሥርወ መንግሥት |
አባት | 1 ቱትሞስ |
፪ ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ (ግብጽኛ፦ /ጀሁቲመስ/) በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ሲሆን ምናልባት 1501-1487 ዓክልበ. የገዛ ነበረ።
2 ቱትሞስ የቀዳሚው የ1 ቱትሞስና የንግሥቱ ሙትኖፍረት ልጅ ነበር። የ2 ቱትሞስ ዋና ንግሥት ደግሞ ያባቱና የሌላይቱ ንግሥት አሕሞስ ልጅ ሃትሸፕሱት ነበረች። የ2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት ኢሰት ተባለች፣ እርሷም የተከታዩ 3 ቱትሞስ እናት ሆነች።
በማኔጦን መሠረት ለ13-14 ዓመት እንደ ገዛ ባብዛኛው ይቀበላል። አንዳንድ መምህሮች ግን ዘመኑ ከ3-4 አመት በላይ አይሆንም ይላሉ።
በ፪ ቱትሞስ ዓኸፐረንሬ ዘመን አባቱ ከኩሽ መንግሥት የያዛቸው የኖቢያ ግዛቶች ያምጹበት ነበር፤ እሱ ግን ሥራዊቱን ልኮ አስመለሠው።
የጦር አለቃው አሕሞስ ፐን-ነኽበት ደግሞ «ሻሱ» በተባለ ወገን ላይ ዘምቶ በርካታ ምርከኞች እንደ ያዘ ይላል። እነኚህ በደቡብ ከነዓን የተገኙት የኤዶምያስ ሰዎች ወይም ሌሎች እንደሚሉ ዕብራውያን ነበሩ። በተጨማሪ ሌላ የተገኘ ጽሑፍ እንዳለን ዓኸፐረንሬ በረጨኑ (ሶርያ) እስከ ኒይ ከተማ ድረስ ዘመተ። ወደ ሶርያ የደረሱ በመርከብ ወይም በመሬት እንደ ደረሱ አልተገለጸም።
የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን እሱ ግን ገና ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት ፈርዖን ተባለች። በ22ኛ ዓመትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) ዓርፋ ያንጊዜ ፫ ቱትሞስ ለብቻው ፈርዖን ሆነ።
ቀዳሚው 1 ቱትሞስ |
የግብፅ ፈርዖን 1501-1483 ዓክልበ. |
ተከታይ ሃትሸፕሱት |