ከ«ኡሩካጊና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 9፦ መስመር፡ 9፦
==የኡሩካግና ማሻሻሎች በላጋሽ የሚተርክ ሰነድ==
==የኡሩካግና ማሻሻሎች በላጋሽ የሚተርክ ሰነድ==


::«ቀድሞ ከጥንት ቡቃያዎች ጀምሮ የ[[መርከብ]] ኃላፊ መርከብን ይወስድ ነበር፤ [[አህያ]] መንጋ ኃላፊ አህያን ይወስድ ነበር፤ የ[[በግ]] መንጋ ኃላፊ በግን ይወስድ ነበር፤ የ[[አሣ]] ኃላፊ [አሣ]ን ይወስድ ነበር። ቄሶቹ የ[[ገብስ]] ቀለብ ይመዝኑ ነበር፤ የ[[ሱፍ]] እረኞች ለነጭ በግ በ[[ብር (ብረታብረት)|ብር]] ይከፍሉ ነበር፤ የመሬት ቀያሽ፣ የአዝማሪዎች አለቃ፣ አስተዳዳሪ፣ ጠማቂና ካቦዎች ሁሉ፣ ለመሥዋዕት በግ በብር ይከፍሉ ነበር። የአማልክት በሬዎች የገዢውን እርሻ ያርሱ ነበር፤ የገዢውም ሰብልና [[ኪያር]] በአማልክት እርሻ ይገኝ ነበር። ምርት የሆኑት አህዮችና በሬዎች ለቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ይታሥሩ ነበር፤ የገዢው ቅጥረኞች ግን የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ገብስ ነበራቸው፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎችም ይገብሩ ነበር። አስተዳዳሪው በተራ ሰው እርሻ ላይ ዛፍ ሊያቋርጥ ወይም ፍሬውን ሊወስድ ይችል ነበር። ሬሳ በመቃብር ሲገባ፣ የመቃብር አለቃ ለራሱ 7 ጋን [[ቢራ]]፣ 420 [[ዳቦ]]ዎች፣ ግማሽ ''[[ጉር]]'' [3 ሊተር ያህል] ገብስ፣ አንድ ካባ ልብስ፣ አንድ ምጥምጥምና አንድ አልጋ ይወስድ ነበር፤ አገልጋዩም አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስድ ነበር። ... ባለ እጅ ጥበበኛም ለዳቦ ለምኖ በእጁ ይቀብለው ነበር፤ የሠራተኞች ጥንድ የከተማ በር ኬላ ግብር ለራሳቸው ይወስዱ ነበር። የገዢው መኖርያ በገዢው እርሻ አጠገብ፣ የባለቤቱም መኖርያ በርስዋ እርሻ አጠገብ፣ የልጆቹም መኖርያዎች በርስሾቻቸው አጠገብ ይገኙ ነበር። ከጠረፎቹ እስከ ባሕሩ ድረስ ባለሥልጣናት ይገኙ ነበር። የቀድሞ አስተዳደር እንዲህ ነበር።
::«ቀድሞ ከጥንት ቡቃያዎች ጀምሮ የ[[መርከብ]] ኃላፊ መርከብን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ [[አህያ]] ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ [[በግ]] ይወስድ ነበር፤ የ[[አሣ]] ኃላፊ አሣን ይወስድ ነበር። በአምባር ሠፈር ቄሶቹ የ[[ገብስ]] ቀለብ ይመዝኑ ነበር፤ የ[[ሱፍ]] እረኞች ለነጭ በግ በ[[ብር (ብረታብረት)|ብር]] ይከፍሉ ነበር፤ የመሬት ቀያሽ፣ የአዝማሪዎች አለቃ፣ አስተዳዳሪ፣ ጠማቂና ካቦዎች ሁሉ፣ ለመሥዋዕት ጠቦት በብር ይከፍሉ ነበር። የአማልክት በሬዎች የገዢውን [[ነጭ ሽንኩርት]] እርሻ ያርሱ ነበር፤ የገዢውም ሽንኩርትና [[ኪያር]] በአማልክት እርሻ ይገኝ ነበር። ምርት የሆኑት አህዮችና በሬዎች ለቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ይታሥሩ ነበር፤ የገዢው ቅጥረኞች ግን የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ገብስ ነበራቸው፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎችም ይገብሩ ነበር። አስተዳዳሪው በተራ ሰው እርሻ ላይ ዛፍ ሊያቋርጥ ወይም ፍሬውን ሊወስድ ይችል ነበር። ሬሳ በመቃብር ሲገባ፣ የመቃብር አለቃ ለራሱ 7 ጋን [[ቢራ]]፣ 420 [[ዳቦ]]ዎች፣ ግማሽ ''[[ጉር]]'' [3 ሊተር ያህል] ገብስ፣ አንድ የሱፍ ልብስ፣ አንድ [[ፍየል]]ና አንድ አልጋ ይወስድ ነበር፤ አገልጋዩም አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስድ ነበር። ... ባለ እጅ ጥበበኛም ለዳቦ ለምኖ በእጁ ይቀብለው ነበር፤ የሠራተኞች ጥንድ የከተማ በር ኬላ ግብር ለራሳቸው ይወስዱ ነበር። የገዢው መኖርያ በገዢው እርሻ፣ የሴቶችም መኖርያ በነርስዋ እርሻ፣ የልጆቹም መኖርያዎች በርሾቻቸው ሁላቸው አጠገብ አጠገብ ይገኙ ነበር። ከጠረፎቹ እስከ ባሕሩ ድረስ ባለሥልጣናት ይገኙ ነበር። የቀድሞ አስተዳደር እንዲህ ነበር።

::«ጣኦቱ ኒንጊርሱ ከ36 ሺህ ሰዎች ለቅሞ የላጋሽ ገዢነቱን ለኡሩካግና በሰጠበት ጊዜ፣ ጥንታዊ ልማዶቹን ቀየረ። የመርከብ ኃላፊውን ከመርከቦች አስወገደ፤ የመንጋ ኃላፊውንም ከአህዮችና ከበጎች አስወገደ፤ የአሣ ኃላፊውንም ከአሦች አስወገደ። የእህል ቤት ኃላፊውን ከቄሶች ገብስ ቀለብ አስወገደ። ባለሥልጣናትን ከነጭ በግና ከመሥዋዕት በግ ብር ክፍያ አስወገደ፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎቹንም ግብር የሚቀበለው ባለሥልጣን አስወገደ። የገዢው፣ የባለቤቱም፣ የልጆቹም መንርያዎችና እርሾች ለጣኦታት ተመለሱ። ማንም ከጠረፎች እስከ ባሕር ድረስ ባለሥልጣን አይሆንም። ሬሳ ወደ መቃብር ለማስገባት፣ የመቃብር አለቃ 3 ጋን ቢራ፣ 80 ዳቦዎች፣ አንድ አልጋና አንድ ጥምጥም ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። በጣኦቱ ዱር ውስጥቢሆን የመቃብር አለቃ 4 ጋን ቢራ፣ 240 ዳቦዎችና አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። ሴት ቀስዮዋም አንድ ጥምጥምና መልካም ሽቶ ትወስዳለች። የጊርሱ አዝማሪዎች ቀለብ 420 [[ስንዴ]] ዳቦዎች ለአቀራረቡ፣ 40 ሙቅ ዳቦዎች ለመብላት፣ 10 ሙቅ ዳቦዎች ለገበታው፣ 5 ዳቦዎች ለ[...]፣ ሁለት ማሰሮና አንድ ጋን ቢራ ይሆናል። የላጋሽ አዝማሪዎች ቀለብ 490 ዳቦዎች፣ 2 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል። የሌሎች አዝማሪዎች ቀለብ 406 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል፤ የሽማግሌዎች ቀለብ 250 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል፤ የጣኦት ሽማግሌዎች ቀለብ 180 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል። ለዕውሩ አገልጋይ አንድ ለመብላት፣ 5 ለዳቦ፣ [...] 1 ለእኩለ ቀን ዳቦ፣ 6 ለእኩለ ሌሊት ዳቦ። የጣኦታት ሐውልቶች ኃላፊ ቀለብ 60 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራና 1/4 ጉር ገብስ ይሆናል። የከተማ በር ኬላ ግብር ሠራተኞች ጥንድ ተሠረዘ። የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች በተራ ሰው እርሻ ላይ አይዘርፉም። ጥሩ አህያ ለአገልጋይ ቢወለድ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብር ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። የአገልጋይ ቤት ከጌታው ቤት አጠገብ ከሆነ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብርና ገብስ ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። እንዲህ አዋጀ ኡሩካግና። የላጋሽን ዜጎች ከዕዳ አወጣ፤ ወይም [...] በስርቆት ወይም በግዲያ ሲከሰሱ ወይም [...] ለዚህም ጉዳይ መፍትሄ መሠረተ። ድሃ አደግና ባልዋ ያረፈባት ለኃይለኞቹ አልተሰጡም። ...»


::«ጣኦቱ ኒንጊርሱ ከአዕላፍ ሰዎች ለቅሞ የላጋሽ ገዢነቱን ለኡሩካግና በሰጠበት ጊዜ፣ ጥንታዊ ልማዶቹን ቀየረ። የመርከብ ኃላፊውን ከመርከቦች አስወገደ፤ የመንጋ ኃላፊውንም ከአህዮችና ከበጎች አስወገደ፤ የአሣ ኃላፊውንም ከአሦች አስወገደ። የእህል ቤት ኃላፊውን ከቄሶች ገብስ ቀለብ አስወገደ። ባለሥልጣናትን ከነጭ በግና ከመሥዋዕት ጠቦት ብር ክፍያ አስወገደ፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎቹንም ግብር የሚቀበለው ባለሥልጣን አስወገደ። የገዢው፣ የሴቶችም፣ የልጆቹም መኖርያዎችና እርሾች ለጣኦታት ተመለሱ። ማንም ከጠረፎች እስከ ባሕር ድረስ ባለሥልጣን አይሆንም። ሬሳ ወደ መቃብር ለማስገባት፣ የመቃብር አለቃ 3 ጋን ቢራ፣ 80 ዳቦዎች፣ አንድ አልጋና አንድ ፍየል ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። በጣኦቱ ዱር ውስጥ ቢሆን የመቃብር አለቃ 4 ጋን ቢራ፣ 240 ዳቦዎችና አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። ሴት ቄስዮዋም አንድ የሴት ጥምጥምና መልካም ሽቶ ትወስዳለች። የጊርሱ አዝማሪዎች ቀለብ 420 ዳቦዎች ለአቀራረቡ፣ 40 ሙቅ ዳቦዎች ለመብላት፣ 10 ሙቅ ዳቦዎች ለገበታው፣ 5 ዳቦዎች ለአለቆች፣ ሁለት ማሰሮና አንድ ጋን ቢራ ይሆናል። የላጋሽ አዝማሪዎች ቀለብ 490 ዳቦዎች፣ 2 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል። የሌሎች አዝማሪዎች ቀለብ 406 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል፤ የሽማግሌዎች ቀለብ 250 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል፤ የጣኦት ሽማግሌዎች ቀለብ 180 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል። ለዕውሩ አገልጋይ አንድ ለመብላት፣ 5 ለዳቦ፣ [...] 1 ለእኩለ ቀን ዳቦ፣ 6 ለእኩለ ሌሊት ዳቦ። የጣኦታት ሐውልቶች ኃላፊ ቀለብ 60 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራና 1/4 ጉር ገብስ ይሆናል። የከተማ በር ኬላ ግብር ለሠራተኞች ጥንድ ተሠረዘ። የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች በተራ ሰው እርሻ ላይ አይዘርፉም። ጥሩ አህያ ለአገልጋይ ቢወለድ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብር ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። የአገልጋይ ቤት ከጌታው ቤት አጠገብ ከሆነ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብርና ገብስ ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። እንዲህ አዋጀ ኡሩካግና። የላጋሽን ዜጎች ከዕዳ አወጣ፤ ወይም [...] በስርቆት ወይም በግዲያ ሲከሰሱ ወይም [...] ለዚህም ጉዳይ መፍትሄ መሠረተ። ድሃ አደግና ባልዋ ያረፈባት ለኃይለኞቹ አልተሰጡም። ...»


*[https://cdli.ucla.edu/search/search_results.php?CompositeNumber=Q001124 ሰነዱ በሱመርኛና እንግሊዝኛ]


{{S-start}}
{{S-start}}

እትም በ17:58, 18 ጃንዩዌሪ 2019

የኡሩካጊና ገብስ መቁነን ሰነድ ከ፬ኛው ዓመት፦ ለአዋቂዎች 15-20 ሊተር፣ ለሕጻናት 10 ሊተር ያሕል በየወሩ ይላል።

ኡሩካጊና (ወይም ኡሩ-ኢኒም-ጊና? 2102-2095 ዓክልበ. ገደማ የነገሠ) በሱመር ውስጥ የላጋሽ ከተማ ገዢ ንጉስ ነበረ። የሉጋላንዳ መረን ግዛት በወደቀ ጊዜ፣ ኡሩካጊና በላጋሽ ንጉስ ሆነ።

ኡሩካጊና ያዋጀው ሕገ ፍትሕ (2098 ዓክልበ. ግ.) በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያው የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው። ሰነዱ እራሱ ገና አልተገኘም፤ ነገር ግን ለዜጎቹ አንዳንድ መብት እንደ ፈቀደላቸው ይታወቃል። ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል። ከተማውም ለሞተ ሰው መቃብር ወጪውን ለመክፈል ተገደደ።[1] በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ (አእኑስያ ጋብቻን) ከለከለ።

አልፎ አልፎ ኡሩካጊና ከጎረቤት ከተሞቹ ጋር ተዋግቶ በመጨረሻ ግን ለኡሩክ ድል ሆነ። በዚህ ወቅት (2095 ዓክልበ. ግ.) ኡሩክ፣ ላጋሽና ሌሎቹ ከተሞች ሁሉ ለኡማ ገዢ ለሉጋል-ዛገ-ሲ ግዛት ተጨመሩ፤ ይህም በሱመር ሁሉ የገዛ መንግሥት ሆነ።

የኡሩካግና ማሻሻሎች በላጋሽ የሚተርክ ሰነድ

«ቀድሞ ከጥንት ቡቃያዎች ጀምሮ የመርከብ ኃላፊ መርከብን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ አህያን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ በግን ይወስድ ነበር፤ የአሣ ኃላፊ አሣን ይወስድ ነበር። በአምባር ሠፈር ቄሶቹ የገብስ ቀለብ ይመዝኑ ነበር፤ የሱፍ እረኞች ለነጭ በግ በብር ይከፍሉ ነበር፤ የመሬት ቀያሽ፣ የአዝማሪዎች አለቃ፣ አስተዳዳሪ፣ ጠማቂና ካቦዎች ሁሉ፣ ለመሥዋዕት ጠቦት በብር ይከፍሉ ነበር። የአማልክት በሬዎች የገዢውን ነጭ ሽንኩርት እርሻ ያርሱ ነበር፤ የገዢውም ሽንኩርትና ኪያር በአማልክት እርሻ ይገኝ ነበር። ምርት የሆኑት አህዮችና በሬዎች ለቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ይታሥሩ ነበር፤ የገዢው ቅጥረኞች ግን የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ገብስ ነበራቸው፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎችም ይገብሩ ነበር። አስተዳዳሪው በተራ ሰው እርሻ ላይ ዛፍ ሊያቋርጥ ወይም ፍሬውን ሊወስድ ይችል ነበር። ሬሳ በመቃብር ሲገባ፣ የመቃብር አለቃ ለራሱ 7 ጋን ቢራ፣ 420 ዳቦዎች፣ ግማሽ ጉር [3 ሊተር ያህል] ገብስ፣ አንድ የሱፍ ልብስ፣ አንድ ፍየልና አንድ አልጋ ይወስድ ነበር፤ አገልጋዩም አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስድ ነበር። ... ባለ እጅ ጥበበኛም ለዳቦ ለምኖ በእጁ ይቀብለው ነበር፤ የሠራተኞች ጥንድ የከተማ በር ኬላ ግብር ለራሳቸው ይወስዱ ነበር። የገዢው መኖርያ በገዢው እርሻ፣ የሴቶችም መኖርያ በነርስዋ እርሻ፣ የልጆቹም መኖርያዎች በርሾቻቸው ሁላቸው አጠገብ አጠገብ ይገኙ ነበር። ከጠረፎቹ እስከ ባሕሩ ድረስ ባለሥልጣናት ይገኙ ነበር። የቀድሞ አስተዳደር እንዲህ ነበር።
«ጣኦቱ ኒንጊርሱ ከአዕላፍ ሰዎች ለቅሞ የላጋሽ ገዢነቱን ለኡሩካግና በሰጠበት ጊዜ፣ ጥንታዊ ልማዶቹን ቀየረ። የመርከብ ኃላፊውን ከመርከቦች አስወገደ፤ የመንጋ ኃላፊውንም ከአህዮችና ከበጎች አስወገደ፤ የአሣ ኃላፊውንም ከአሦች አስወገደ። የእህል ቤት ኃላፊውን ከቄሶች ገብስ ቀለብ አስወገደ። ባለሥልጣናትን ከነጭ በግና ከመሥዋዕት ጠቦት ብር ክፍያ አስወገደ፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎቹንም ግብር የሚቀበለው ባለሥልጣን አስወገደ። የገዢው፣ የሴቶችም፣ የልጆቹም መኖርያዎችና እርሾች ለጣኦታት ተመለሱ። ማንም ከጠረፎች እስከ ባሕር ድረስ ባለሥልጣን አይሆንም። ሬሳ ወደ መቃብር ለማስገባት፣ የመቃብር አለቃ 3 ጋን ቢራ፣ 80 ዳቦዎች፣ አንድ አልጋና አንድ ፍየል ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። በጣኦቱ ዱር ውስጥ ቢሆን የመቃብር አለቃ 4 ጋን ቢራ፣ 240 ዳቦዎችና አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። ሴት ቄስዮዋም አንድ የሴት ጥምጥምና መልካም ሽቶ ትወስዳለች። የጊርሱ አዝማሪዎች ቀለብ 420 ዳቦዎች ለአቀራረቡ፣ 40 ሙቅ ዳቦዎች ለመብላት፣ 10 ሙቅ ዳቦዎች ለገበታው፣ 5 ዳቦዎች ለአለቆች፣ ሁለት ማሰሮና አንድ ጋን ቢራ ይሆናል። የላጋሽ አዝማሪዎች ቀለብ 490 ዳቦዎች፣ 2 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል። የሌሎች አዝማሪዎች ቀለብ 406 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል፤ የሽማግሌዎች ቀለብ 250 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል፤ የጣኦት ሽማግሌዎች ቀለብ 180 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል። ለዕውሩ አገልጋይ አንድ ለመብላት፣ 5 ለዳቦ፣ [...] 1 ለእኩለ ቀን ዳቦ፣ 6 ለእኩለ ሌሊት ዳቦ። የጣኦታት ሐውልቶች ኃላፊ ቀለብ 60 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራና 1/4 ጉር ገብስ ይሆናል። የከተማ በር ኬላ ግብር ለሠራተኞች ጥንድ ተሠረዘ። የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች በተራ ሰው እርሻ ላይ አይዘርፉም። ጥሩ አህያ ለአገልጋይ ቢወለድ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብር ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። የአገልጋይ ቤት ከጌታው ቤት አጠገብ ከሆነ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብርና ገብስ ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። እንዲህ አዋጀ ኡሩካግና። የላጋሽን ዜጎች ከዕዳ አወጣ፤ ወይም [...] በስርቆት ወይም በግዲያ ሲከሰሱ ወይም [...] ለዚህም ጉዳይ መፍትሄ መሠረተ። ድሃ አደግና ባልዋ ያረፈባት ለኃይለኞቹ አልተሰጡም። ...»
ቀዳሚው
ሉጋላንዳ
ላጋሽ ኤንሲ
2102-2095 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
(ላጋሽ በሉጋል-ዛገሲ ተያዘ)

መጣቀሾች

  1. ^ "The Reforms of Urukagina". History-world.org. በ2009-02-17 የተወሰደ.

የውጭ መያያዣዎች