ከ«ፋሲካ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Genesis Kakos (ውይይት | አስተዋጽኦ) No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ፋሲካ''' [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ከሙታን መካከል የተነሳበትን የ[[ትንሳዔ]] ቀን ማሰብያ ዕለት |
'''ፋሲካ''' [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ከሙታን መካከል የተነሳበትን የ[[ትንሳዔ]] ቀን ማሰብያ ዕለት ነው። |
||
ስሙ ''ፋሲካ'' የመጣው ከ[[አረማይክ]] /ፓስኻ/፣ [[ግሪክኛ]] /ፓስቃ/፣ [[ዕብራይስጥ]] /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ ይህ በዓል [[ዕብራውያን]] በ[[ሙሴ]] መሪነት ከ[[ግብፅ]] [[ፈርዖን]] ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በ[[ብሉይ ኪዳን]] [[ኦሪት ዘጸአት]] ይገለጻል። |
|||
በ[[አዲስ ኪዳን]] ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በ[[መጨረሻው እራት]] ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ በእግዚአብሔር ኃይል ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለ[[ፍርድ ቀን]] በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በ[[ክርስትና]] ወይም በ[[አብያተ ክርስቲያናት]] በፋሲካ በዓል የሚከበር ነው። |
|||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
እትም በ20:27, 5 ማርች 2019
ፋሲካ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መካከል የተነሳበትን የትንሳዔ ቀን ማሰብያ ዕለት ነው።
ስሙ ፋሲካ የመጣው ከአረማይክ /ፓስኻ/፣ ግሪክኛ /ፓስቃ/፣ ዕብራይስጥ /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ ይህ በዓል ዕብራውያን በሙሴ መሪነት ከግብፅ ፈርዖን ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘጸአት ይገለጻል።
በአዲስ ኪዳን ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በመጨረሻው እራት ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ በእግዚአብሔር ኃይል ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለፍርድ ቀን በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በክርስትና ወይም በአብያተ ክርስቲያናት በፋሲካ በዓል የሚከበር ነው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |