ከ«መጋቢት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
DBGeography (ውይይት | አስተዋጽኦ) No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
=መጋቢት= |
|||
⚫ | |||
⚫ | |||
'''መጋቢት''' የወር ስም ሆኖ በ[[የካቲት]] ወር እና በ[[ሚያዝያ]] ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ [[ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር]] ውስጥ ሰባተኛው የወር ስም ነው። |
'''መጋቢት''' የወር ስም ሆኖ በ[[የካቲት]] ወር እና በ[[ሚያዝያ]] ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ [[ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር]] ውስጥ ሰባተኛው የወር ስም ነው። |
||
መስመር፡ 11፦ | መስመር፡ 12፦ | ||
በ[[ጎርጎርዮስ አቆጣጠር]] የ[[ማርች]] መጨረሻና የ[[ኤፕሪል]] መጀመርያ ነው። |
በ[[ጎርጎርዮስ አቆጣጠር]] የ[[ማርች]] መጨረሻና የ[[ኤፕሪል]] መጀመርያ ነው። |
||
⚫ | |||
⚫ | |||
*[[መጋቢት ፫]] ቀን [[1960|፲፱፻፷]] ዓ/ም [[ስዋዚላንድ]] ከ[[ብሪታንያ]] |
*[[መጋቢት ፫]] ቀን [[1960|፲፱፻፷]] ዓ/ም [[ስዋዚላንድ]] ከ[[ብሪታንያ]] |
||
*[[መጋቢት ፫]] ቀን [[1960|፲፱፻፷]] ዓ/ም የ[[ሞሪሸስ]] ደሴቶች ከ[[ብሪታንያ]] |
*[[መጋቢት ፫]] ቀን [[1960|፲፱፻፷]] ዓ/ም የ[[ሞሪሸስ]] ደሴቶች ከ[[ብሪታንያ]] |
||
*[[መጋቢት ፲፩]] ቀን [[1948|፲፱፻፵፰]] ዓ/ም [[ቱኒዚያ]] ከ[[ፈረንሳይ]] |
*[[መጋቢት ፲፩]] ቀን [[1948|፲፱፻፵፰]] ዓ/ም [[ቱኒዚያ]] ከ[[ፈረንሳይ]] |
||
*[[መጋቢት ፲፪]] ቀን [[1982|፲፱፻፹፪]] ዓ/ም ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ትባል የነበረችው [[ናሚቢያ]] ከአፓርታይድ [[ደቡብ አፍሪቃ]] ነጻ ወጣች |
*[[መጋቢት ፲፪]] ቀን [[1982|፲፱፻፹፪]] ዓ/ም ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ትባል የነበረችው [[ናሚቢያ]] ከአፓርታይድ [[ደቡብ አፍሪቃ]] ነጻ ወጣች |
||
⚫ | |||
⚫ | |||
{{ወራት}} |
|||
<references/> |
|||
{{መዋቅር}} |
|||
[[መደብ:ወራት]] |
እትም በ13:44, 14 ኦገስት 2019
መጋቢት
የመጋቢት ቀናት | ||||||
1 | 2 | 3 | 4 | 5 | 6 | 7 |
8 | 9 | 10 | 11 | 12 | 13 | 14 |
15 | 16 | 17 | 18 | 19 | 20 | 21 |
22 | 23 | 24 | 25 | 26 | 27 | 28 |
29 | 30 |
መጋቢት የወር ስም ሆኖ በየካቲት ወር እና በሚያዝያ ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሰባተኛው የወር ስም ነው።
«መጋቢት» ከግዕዙ ግስ «መገበ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው።[1]
አለቃ ደስታ ተክለ ወልድ የመጋቢትን ትርጉም እንደዚህ አስቀምጠውታል፦ "የወር ስም፤ ፯ኛ ወር። ይኸውም ጌታ በጸሎተ ኀሙስ ለሐዋርያት ሥጋውንና ደሙን መመገቡንና ዐርብ በሠርክ ዲያብሎስን ሽሮ አዳምን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መመለሱን ያሳያል።" [2]
በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓረምሃት ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከፈርዖን ስም «ፓ-ኤን-አመንሆተፕ» (የአመንሆተፕ ወር) መጣ።
በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የማርች መጨረሻና የኤፕሪል መጀመርያ ነው።
በመጋቢት ወር ነጻነታቸውን ያገኙ የአፍሪቃ አገራት
- መጋቢት ፫ ቀን ፲፱፻፷ ዓ/ም ስዋዚላንድ ከብሪታንያ
- መጋቢት ፫ ቀን ፲፱፻፷ ዓ/ም የሞሪሸስ ደሴቶች ከብሪታንያ
- መጋቢት ፲፩ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ቱኒዚያ ከፈረንሳይ
- መጋቢት ፲፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ትባል የነበረችው ናሚቢያ ከአፓርታይድ ደቡብ አፍሪቃ ነጻ ወጣች
- መጋቢት ፳፱ ቀን [[1948|፲፱፻፵፰]
- ^ The Ethiopic Calendar
- ^ ደስታ ተክለ ወልድ፤ “ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት”፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ፥ አዲስ አበባ (፲፱፻፷፪ ዓ/ም ገጽ ፯፻፵፮