ከ«ውክፔዲያ:Current featured article» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
<big><big>'''[[ሽፈራው]]'''</big></big>
<div style="display:inline-block; box-shadow:0.2em 0.2em 0.2em #333"><big><big>'''[[ዋንዛ]]'''</big></big></div>
-----
-----
<div style = "border: 1px solid #FeFedf; float:right; background: transparent; padding: 2px 0px 2px 3px;"><div style="display:inline-block; box-shadow:0.2em 0.2em 0.2em #333">[[ስዕል:Ethiopia - Mature Moringa stenopetala tree - March 2011.jpg|140px||page=4]] </div>
<div style = "border: 1px solid #FeFedf; float:right; background: transparent; padding: 2px 0px 2px 3px;"><div style="display:inline-block; box-shadow:0.2em 0.2em 0.2em #333">[[ስዕል:Cordia_africana02.jpg|140px||page=4]] </div>
</br><center><div style = "text-shadow: #333;> </br>የሽፈራው ዛፍ </div>
</br><center><div style = "text-shadow: 10 #333;> </br>የዋንዛ ዛፍ </div>
</center> </div>
</center> </div>


'''ዋንዛ''' (Cordia Africana) በ[[ኢትዮጵያ]] እንዲሁም በ[[አፍሪካ]] ሁሉ የሚበቅል፣ እስከ 30 ሜትር ርዝመት የሚደርስ ግዙፍ ዛፍ ነው። ከ[[ደጋ]] አየር ንብረት በስተቀር [[ቆላ]]ና [[ወይና ደጋ]] ለዚህ ዛፍ ተስማሚ ናቸው። ቢጫ ፍሬው ሲበስል ከመጣፈጡ የተነሳ ለምግብነት ያገለግላል። የዋንዛ ቅርንጫፍ የተንሰራፋ ስለሆነ፣ ሌሎች አትክልቶችን፣ ለምሳሌ እንደ [[ቡና]] ያሉትን፣ ከ[[ፀሐይ]] ለመከላከል ይረዳል። ጥላ መከታ ይሆናል።
የሞሪንጋ ዛፍ በኢትዮጵያ በተለምዶ ሽፈራው በሚል የሚታወቅ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ13 በላይ ዝርያዎች ያሉትና በሁለገብ ጠቀሜታቸው ከሚታወቁት ዛፎች መካከል አንዱ ነው። በአለም ላይ ካሉት የሞሪንጋ ዛፍ ዝርያዎች ውስጥ ሰባት የሚሆኑት በምስራቅ አፍሪካ በተለይ ደግሞ በኢትዮጵያ፣ በ[[ኬንያ]]፣ በ[[ጅቡቲ]]ና በ[[ሶማሊያ]] አካባቢዎች ይገኛሉ። ሽፈራው ከሚለው ስያሜ ባሻገር '''የጎመን ዛፍ''' ወይም '''የአፍሪካ ሞሪንጋ'''- ''Moringa stenopetala'') ተብሎ የሚጠራው ዛፍ በኢትዮጵያ በአብዛኛው በዝቅተኛው የስምጥ ሸለቆ ሀይቅ በደረቃማ እና ከፊል-ደረቃማ በሆኑት የአየር ንብረት ክልሎች ማለትም በ[[ደራሳ]] ([[ጌዲዎ]])፤ [[ሲዳማ]]፤ [[ኮንሶ]]፤ [[ኦሞ]] ([[ወላይታ]]) ፤ ምዕራብ [[ጋሞጎፋ]]፤ [[ጊዶሎ]]፣ [[ቡርጂ]]፣ [[ሴይሴ]]ና [[በመሌ]] ይገኛል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በ[[ወሎ]]፤ [[ሸዋ]]፤ [[ሀረርጌ]]ና ሲዳማ አካባቢዎች የ[[ግብርና]] ልማትን ከአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች ጋር በማቀናጀት ለሰርቶ ማሳያ እየተተከለ መሆኑን ዘገባዎች ይጠቁማሉ። ሞሪንጋ በፎንተኒና (ወሎ)፣ ዴራ ([[አርሲ]]) እንዲሁም በ[[ዝዋይ]] መስኖ እርሻ ለነፋስ መከላከያ አጥር በመሆን ጥቅም ላይ እየዋለ ነው። ከዚህ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ደቡባዊው የስምጥ ሸለቆ ክፍል በተለይም በ[[ከፋ]]፣ ጋሞ ጎፋና ሲዳማ አካባቢዎች አንፃራዊ በሆነ መልኩ በተሻለ ስርጭት ይገኛል።

[[ቀፎ]] ዛፉ ላይ በማስቀመጥ፣ [[ንብ|ንቦች]]ን ለማርባት በጣም አይነተኛ ዛፍ ነው፤ ምክንያቱም የዛፉ አበቦች መዓዛቸው መልካም ሲሆን መልካቸውም ዓይን ይስባል (በተለይ የንቦችን አይን)። ግንዱ ለተለያዩ የቤት እቃ መስሪያነት ይጠቅማል፣ ለቅርጻቅጽም እንዲሁ።

በ1968 ዓም በተዘገበ በአንድ ባህላዊ እምነት፣ «የሸረሪት በሽታ» የተባለ ቆዳ ችግር የዋንዛ [[አመድ]] በ[[ቅቤ]] ሲቀላቀል ለሕክምናው ይሆናል። በ1998 ዓም በጥላሁን ተክለሃይማኖት በተመራ ጥናት፣ በ[[ደብረ ሊባኖስ]] ዙሪያ ሰዎች ለ«ምች» ([[ትኩሳት]]) ተጠቅመውታል። በዚህ ጥናት በተሰጠው ዝግጅት፣ የዋንዛ፣ የ[[ብሳና]]፣ የ[[ነጭ ባሕር ዛፍ]] ቅጠሎች፣ እና የ[[ዳማ ከሴ]] ቅጠሎችም አገዶችም፣ ተቀላቅለው በውኃ ተፈልተው እንፋሎቱ በአፍንጫና በአፍ ይተንፈሳል።

እትም በ02:09, 2 ሴፕቴምበር 2019


page=4


የዋንዛ ዛፍ

ዋንዛ (Cordia Africana) በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ ሁሉ የሚበቅል፣ እስከ 30 ሜትር ርዝመት የሚደርስ ግዙፍ ዛፍ ነው። ከደጋ አየር ንብረት በስተቀር ቆላወይና ደጋ ለዚህ ዛፍ ተስማሚ ናቸው። ቢጫ ፍሬው ሲበስል ከመጣፈጡ የተነሳ ለምግብነት ያገለግላል። የዋንዛ ቅርንጫፍ የተንሰራፋ ስለሆነ፣ ሌሎች አትክልቶችን፣ ለምሳሌ እንደ ቡና ያሉትን፣ ከፀሐይ ለመከላከል ይረዳል። ጥላ መከታ ይሆናል።

ቀፎ ዛፉ ላይ በማስቀመጥ፣ ንቦችን ለማርባት በጣም አይነተኛ ዛፍ ነው፤ ምክንያቱም የዛፉ አበቦች መዓዛቸው መልካም ሲሆን መልካቸውም ዓይን ይስባል (በተለይ የንቦችን አይን)። ግንዱ ለተለያዩ የቤት እቃ መስሪያነት ይጠቅማል፣ ለቅርጻቅጽም እንዲሁ።

በ1968 ዓም በተዘገበ በአንድ ባህላዊ እምነት፣ «የሸረሪት በሽታ» የተባለ ቆዳ ችግር የዋንዛ አመድቅቤ ሲቀላቀል ለሕክምናው ይሆናል። በ1998 ዓም በጥላሁን ተክለሃይማኖት በተመራ ጥናት፣ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ሰዎች ለ«ምች» (ትኩሳት) ተጠቅመውታል። በዚህ ጥናት በተሰጠው ዝግጅት፣ የዋንዛ፣ የብሳና፣ የነጭ ባሕር ዛፍ ቅጠሎች፣ እና የዳማ ከሴ ቅጠሎችም አገዶችም፣ ተቀላቅለው በውኃ ተፈልተው እንፋሎቱ በአፍንጫና በአፍ ይተንፈሳል።