ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
<center>{{infobox
<center>{{infobox
|abovestyle=background:#BCD4E6
|abovestyle=background:#BCD4E6
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ</span><div class=floatcenter>
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭</span><div class=floatcenter>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
መስመር፡ 8፦ መስመር፡ 8፦
<br>፳፭ ፤ አንቺን የወደደ  <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ ቅዱስ</span>ነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ <span style=color:red> ወልድ ዋህድም ቅዱስ </span>ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ  <span style=color:red>መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br>፳፭ ፤ አንቺን የወደደ  <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ ቅዱስ</span>ነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ <span style=color:red> ወልድ ዋህድም ቅዱስ </span>ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ  <span style=color:red>መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br>፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ።
<br>፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ።
<፳፯> ፤  <span style=color:red>ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ </span>ፍጹም አሸናፊ  <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ።
<br>፳፯ ፤  <span style=color:red>ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ </span>ፍጹም አሸናፊ  <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ።
<br><፳፰> ፤  <span style=color:red>ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ </span>በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ።  <span style=color:red>አማኑኤል</span>የማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ  <span style=color:red>ኢየሱስ ክርስቶስ </span> ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል  <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>አምሳል ነው ሠሪውም  <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br>፳፰ ፤  <span style=color:red>ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ </span>በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ።  <span style=color:red>አማኑኤል</span>የማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ  <span style=color:red>ኢየሱስ ክርስቶስ </span> ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል  <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>አምሳል ነው ሠሪውም  <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>ነው ።
<br><፳፱> ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ።
<br>፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ።
<br>፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ።
<br>፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ።
<br>፴፩ ፤ የአብርሃም እንግድነት የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ። ዮሴፍን የምታረጋጊው አንቺ ነሽ ።
<br>፴፩ ፤ የአብርሃም እንግድነት የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ። ዮሴፍን የምታረጋጊው አንቺ ነሽ ።

እትም በ12:00, 5 ጃንዩዌሪ 2020

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭

ዘቅዱስ ሕርያቆስ


፳፬ ፤ እናስተውል ።
፳፭ ፤ አንቺን የወደደ  እግዚአብሔር አብ ቅዱስነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ ወልድ ዋህድም ቅዱስ ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ  መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ ነው ።
፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ።
፳፯ ፤  ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም አሸናፊ  እግዚአብሔር የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ።
፳፰ ፤  ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ።  አማኑኤልየማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ  ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል  እግዚአብሔር አምሳል ነው ሠሪውም  መንፈስ ቅዱስ ነው ።
፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ።
፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ።
፴፩ ፤ የአብርሃም እንግድነት የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ። ዮሴፍን የምታረጋጊው አንቺ ነሽ ።