ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
<center>{{infobox |
<center>{{infobox |
||
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
||
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ</span><div class=floatcenter> |
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲</span><div class=floatcenter> |
||
[[File:Livre.png|88px]] |
[[File:Livre.png|88px]] |
||
</div></h1> |
</div></h1> |
እትም በ12:09, 5 ጃንዩዌሪ 2020
የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲ዘቅዱስ ሕርያቆስ |
---|
፶፱ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይሠራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስማማሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያከናውናሉ ።
፷ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይልካሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያሰለጥናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ምስክር ይሆናሉ ።
፷፩ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሰውን ይስባሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለምዳሉ ።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመክራሉ ።
፷፪ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያነጻሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያከብራሉ ።
፷፫ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስጨክናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስተምራሉ ።
፷፬ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጋርዳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለብሳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ባለምዋል ያደርጋሉ ።
፷፭ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይቀመጣሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይፈርዳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመረምራሉ ።
፷፮ ፤ እንዲህ እናምናለን እንዲህም እንታመናለን አንድነትን ሳንለይ የተለየ እንዳይሆን ። የተቀላቀለ እንዳይሆን እንለይ።
፷፯ ፤ እንደ አብርሃምና እንደ ይስሐቅ እንደ ያዕቆብም ሦስት የምንል አይደለም በገፅ ሦስት ሲሆን አንድ ነው እንጂ ።