ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
<center>{{infobox |
<center>{{infobox |
||
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
||
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ</span><div class=floatcenter> |
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲፬</span><div class=floatcenter> |
||
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
||
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
እትም በ12:32, 5 ጃንዩዌሪ 2020
የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲፬ዘቅዱስ ሕርያቆስ |
---|
፹፱ ፤ ቀሳውስት እጆቻችሁን አንሱ ።
፺ ፤ ያን ጊዜ ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳት ብፁዐት በሚሆኑ እድፍ በሌለባቸው እጆቹ ኅብቱን አነሣ ።
፺፩ ፤ እናምናለን ይህ እርሱ እንደሆነ በውነት እናምናለን ።
፺፪ ፤ ወደ ሰማይ ወደ አባቱ ቀና ብሎ አየ የወለደውንም ማለደ ። ደቀ መዛሙርቱንም ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ አደራ አስጠበቀ ። ብሩክ ሲሆን ባረከ ። ቅዱስ ሲሆን ቆረሰ ።
፺፫ ፤ ከዚያም በኋላ ኅብስቱን ሳይለየው ከአምስት ላይ ያንቃው ።
፺፬ ፤ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸው ። ይህ ኅብስት "እማሬ" ለዓለም ሁሉ ቤዛ ሊሆን ስለናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ነው አላቸው ።
፺፭ ፤ አሜን አሜን አሜን እናምናለን እንታመናለንም ጌታችን አምላካችን ሆይ እናመሰግንሃለን ይህ እርሱ እንደሆነ በእውነት እናምናለን ።
፺፮ ፤ እንዲሁም ጽዋውን ሦስት ጊዜ ይባርክ ከተመገቡ በኋላ አመለከተ ። ይህ ጽዋ "እማሬ"ስለናንተ ጦር የማያፈሰው ደሜ ነው ንሡ ጠጡ አለ ።
፺፯ ፤ ጽዋውን በቀኝ እጁ በአራቱ መዐዘን ይወዝውዘው ።
፺፰ ፤ አሜን አሜን አሜን እናምናለን ። እንታመናለን ።
፺፱ ፤ ይህን በምታደርጉበት ጊዜ የሞቱን መታሰቢያ ታደርጋላቹህ ። የትንሣኤውንም መታሰቢያ ትናገራላቹህ ።