ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
Added links Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit |
||
መስመር፡ 2፦ | መስመር፡ 2፦ | ||
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
||
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭</span><div class=floatcenter> |
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭</span><div class=floatcenter> |
||
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]] |
|||
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
||
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
||
}}</center> |
}}</center> |
||
<br>፳፬ ፤ እናስተውል ። |
<br>፳፬ ፤ እናስተውል ። |
||
<br>፳፭ ፤ አንቺን የወደደ |
<br>፳፭ ፤ አንቺን የወደደ <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ ቅዱስ</span>ነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ <span style=color:red> ወልድ ዋህድም ቅዱስ </span>ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ <span style=color:red>መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ </span>ነው ። |
||
<br>፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ። |
<br>፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ። |
||
<br>፳፯ ፤ |
<br>፳፯ ፤ <span style=color:red>ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ </span>ፍጹም አሸናፊ <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ። |
||
<br>፳፰ ፤ |
<br>፳፰ ፤ <span style=color:red>ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ </span>በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ። <span style=color:red>አማኑኤል</span>የማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ <span style=color:red>ኢየሱስ ክርስቶስ </span> ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል <span style=color:red>እግዚአብሔር </span>አምሳል ነው ሠሪውም <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>ነው ። |
||
<br>፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ። |
<br>፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ። |
||
<br>፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ። |
<br>፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ። |
እትም በ04:19, 12 ኦክቶበር 2021
የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፭ | |
---|---|
ዘቅዱስ ሕርያቆስ |
፳፬ ፤ እናስተውል ።
፳፭ ፤ አንቺን የወደደ እግዚአብሔር አብ ቅዱስነው ፣ በመኀፀንሽ ያደረ ወልድ ዋህድም ቅዱስ ነው ፣ ያጸናሽም የጽድቅ መንፈስ ጰራቅሊጦስ ቅዱስ ነው ።
፳፮ ፤ ተሰጥዎውን መልሱ ።
፳፯ ፤ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም አሸናፊ እግዚአብሔር የጌትነትህ ምስጋና በሰማይና በምድር የመላ ነው ።
፳፰ ፤ ምስጋናን የተመላሽ ድንግል ሆይ በማንና በማንስ ምሳሌ እንመስልሻለን ። አማኑኤልየማይተረጎም የሥጋን ልብስነት ከአንቺ የለበሳት መሣሪያ ነሽ ። ዝሐውን ከአዳም ጥንተ ሥጋ አደረገ ማጉም ያንቺ ሥጋ ነው ። መወርወሪያውም ቃል እርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ። መሕኑም ከልዕልና የወረደ የልዑል እግዚአብሔር አምሳል ነው ሠሪውም መንፈስ ቅዱስ ነው ።
፳፱ ፤ ወዮ ይህ ነገር ዕፁብ ድንቅ ነው የቀደሙ አባቶች ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገሩባሽ ድልድይ ሆይ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርሽ መሰላል ሆይ የፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ባንቺ ታደሰ ።
፴ ፤ ከገነት በተሰደደ ጊዜ ለአዳም ተስፋው አንቺ ነሽ ። በግፍ የተገደለ የአቤል የውሃቱ አንቺ ነሽ ። የሴት ቸርነት አንቺ ነሽ ። የሄኖክም ሥራዎቹ ከክፉ ጥፋት የዳነባት ። የኖህ መርከብ ፣ የሴም ቡራኬ ዕድል ፈንታውም አንቺ ነሽ ።
፴፩ ፤ የአብርሃም እንግድነት የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ። ዮሴፍን የምታረጋጊው አንቺ ነሽ ።