ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
Added links Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit |
||
መስመር፡ 2፦ | መስመር፡ 2፦ | ||
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
|abovestyle=background:#BCD4E6 |
||
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯</span><div class=floatcenter> |
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯</span><div class=floatcenter> |
||
|image=[[ስዕል:ሥጋወ ደሙ.jpeg]] |
|||
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
||
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
||
}}</center> |
}}</center> |
||
<br>፴፯ ፤ |
<br>፴፯ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>በኃጢያት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ ። |
||
<br>፴፰ ፤ |
<br>፴፰ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ</span> |
||
አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ ። |
አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ ። |
||
<br>፴፱ ፤ |
<br>፴፱ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ</span> ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለሽም ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ ። |
||
<br>፵ ፤ |
<br>፵ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ ። |
||
<br>፵፩ ፤ |
<br>፵፩ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች እድፍ የምታውቂ አይደለሽም በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ ። |
||
<br>፵፪ ፤ |
<br>፵፪ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>የሚያታልሉ ጎልማሶች ያረጋጉሽ አይደለሽም የሰማይ መላእክት ጎበኙሽ እንጂ ። እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ ። |
||
<br>፵፫ ፤ |
<br>፵፫ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>ለዮሴፍ የታጨሽ ለመገናኘት አይደለም ንጹሕ ሆኖ ሊጠብቅሽ ነው እንጂ ። እንዲሁ ስለሆነ ። |
||
<br>፵፬ ፤ እርሱ ቅሉ |
<br>፵፬ ፤ እርሱ ቅሉ <span style=color:red>እግዚአብሔር አብ </span>ንጽሕናሽን ባየ ጊዜ ስሙ ገብርኤል የሚባል ብርሃናዊ መልአኩን ወደ አንቺ ላከ ። <span style=color:red>መንፈስ ቅዱስ </span>በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድልሻል አለሽ ። |
||
<div class="floatleft">←[[የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፮|ወደ ገፅ ፮]]</div> |
<div class="floatleft">←[[የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፮|ወደ ገፅ ፮]]</div> |
እትም በ04:36, 12 ኦክቶበር 2021
የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯ | |
---|---|
ዘቅዱስ ሕርያቆስ |
፴፯ ፤ ድንግል ሆይ በኃጢያት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ ።
፴፰ ፤ ድንግል ሆይ
አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ ።
፴፱ ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለሽም ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ ።
፵ ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ ።
፵፩ ፤ ድንግል ሆይ ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች እድፍ የምታውቂ አይደለሽም በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ ።
፵፪ ፤ ድንግል ሆይ የሚያታልሉ ጎልማሶች ያረጋጉሽ አይደለሽም የሰማይ መላእክት ጎበኙሽ እንጂ ። እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ ።
፵፫ ፤ ድንግል ሆይ ለዮሴፍ የታጨሽ ለመገናኘት አይደለም ንጹሕ ሆኖ ሊጠብቅሽ ነው እንጂ ። እንዲሁ ስለሆነ ።
፵፬ ፤ እርሱ ቅሉ እግዚአብሔር አብ ንጽሕናሽን ባየ ጊዜ ስሙ ገብርኤል የሚባል ብርሃናዊ መልአኩን ወደ አንቺ ላከ ። መንፈስ ቅዱስ በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድልሻል አለሽ ።