ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
መስመር፡ 2፦ መስመር፡ 2፦
|abovestyle=background:#BCD4E6
|abovestyle=background:#BCD4E6
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲</span><div class=floatcenter>
|above=<h1><span style=color:blue>የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲</span><div class=floatcenter>
|image=[[ስዕል:ሥጋወ ደሙ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]
[[File:Livre.png|88px]]
</div></h1>
</div></h1>

እትም በ04:38, 12 ኦክቶበር 2021

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፲

ዘቅዱስ ሕርያቆስ


፶፱ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይሠራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስማማሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያከናውናሉ ።
፷ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይልካሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያሰለጥናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ምስክር ይሆናሉ ።
፷፩ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሰውን ይስባሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለምዳሉ ።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመክራሉ ።
፷፪ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያነጻሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸራሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያከብራሉ ።
፷፫ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያጸናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስጨክናሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያስተምራሉ ።
፷፬ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጋርዳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ያለብሳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ባለምዋል ያደርጋሉ ።
፷፭ ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይቀመጣሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይፈርዳሉ ። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይመረምራሉ ።
፷፮ ፤ እንዲህ እናምናለን እንዲህም እንታመናለን አንድነትን ሳንለይ የተለየ እንዳይሆን ። የተቀላቀለ እንዳይሆን እንለይ።
፷፯ ፤ እንደ አብርሃምና እንደ ይስሐቅ እንደ ያዕቆብም ሦስት የምንል አይደለም በገፅ ሦስት ሲሆን አንድ ነው እንጂ ።