ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
 
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦
|image=[[ስዕል:ሥጋወ ደሙ.jpeg]]
|image=[[ስዕል:ሥጋወ ደሙ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
|data1=<span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
}}</center>
}}</center>
<br>፵፭ ፤ <span style=color:red>ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ</span> ቃል ወዳንቺ መጣ ሳይወሰን ፀነስሽው በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨምር በመኀፀንሽ ተወሰነ ።
<br>፵፭ ፤ <span style=color:red>ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ</span> ቃል ወዳንቺ መጣ ሳይወሰን ፀነስሽው በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨምር በመኀፀንሽ ተወሰነ ።

በ07:03, 12 ኦክቶበር 2021 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፰

ዘቅዱስ ሕርያቆስ


፵፭ ፤ ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ ቃል ወዳንቺ መጣ ሳይወሰን ፀነስሽው በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨምር በመኀፀንሽ ተወሰነ ።
፵፮ ፤ መጠንና መመርመር የሌለበት እሳተ መለኮት በሆድሽ አደረ በምድራዊ እሳት እንመሰለው ዘንድ አይገባንም ለእሳትስ መጠን አለው ልክም አለው መለኮት ግን ይህን ያህላል ይህንንም ይመስላል ሊባል አይችልም ።
፵፯ ፤ ለመለኮት እንደ ፀሐይና እንደ ጨረቃ ክበብ እንደ ሰውም መጠን ያለው አይደለም ። ድንቅ ነው እንጂ የሰው ኅሊና የመላዕክትም አእምሮ በማይደርስበት በአርያም የሚኖር ነው እንጂ ።
፵፰ ፤ ለመለኮት ወርድና ቁመት ላይና ታች ቀኝና ግራ ያለው አይደለም በሁሉ የመላ ነው እንጂ ።
፵፱ ፤ ለመለኮት የሚዘረጋበት የሚሰበሰብበት ያለው አይደለም ። ግዛቱ ባገር ሁሉ ነው እንጂ ።
፶ ፤ ለመለኮት በላይ ጠፈር በታችም መሠረት ያለው አይደለም ጠፈሩ እርሱ መሠረቱም እርሱ ነው እንጂ ።
፶፩ ፤ ለመለኮትከምድር ከውስጥዋ የሆነውን ያነሳ ዘንድ ማጎንበስ ራስንም ዝቅ ማድረግ ያለበት አይደለም ለጴጥሮስ እንዳሳየው ሁሉ በእጁ የተያዘ ነው እንጂ ።
፶፪ ፤ ለመለኮት በሚታይ ገንዘብ በሚወሰንም ገንዘብ ደረትና ፊት የኋላም ጀርባ ያለው አይደለም በነደ እሳት የተሸፈነ ነው እንጂ ። ነደ እሳት ግን እርሱ ነው ። መለኮትስ ንጹህና ጽሩይ ብሩህም ነው ።